“ዛሬ ለአገልግሎት ክፍት ያደረግነው የቢኩሎ ዓባይ የኮንክሪት ድልድይ ጠቀሚታው የላቀ...
ባሕር ዳር: ሐምሌ 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ሜጫ ወረዳ ተገንብቶ በተጠናቀቀው የቢኩሎ ዓባይ ድልድይ ምረቃ የተገኙት የመንገድ ቢሮ ኀላፊ አቶ ሙሐመድ ያሲን ባለፉት ሦስት ዓመታት በብዙ ዓለማቀፋዊ...
በባቲ ከተማ አሥተዳደር ከ82 ሚሊዮን ብር በላይ በኾነ ወጭ የተገነቡ ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት...
ከሚሴ: ሐምሌ 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር የባቲ ከተማ ከንቲባ ሰይድ መሐመድ ከ30 በላይ ፕሮጀክቶች ለምረቃ መብቃታቸውን ገልጸዋል።
ከተመረቁት ፕሮጀክቶች ውስጥ፦
👉 የጌጠኛ ድንጋይ መንገድ
👉 ዘመናዊ የደረቅ ቆሻሻ ማስወገጃ መኪና
👉 ትምህርት...
ሁመራ የበርሃዋ ገነት፤ የይቅርታ እና ፍቅር ተምሳሌት!
ሁመራ: ሐምሌ 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) አሁናዊው ሙቀቷ ክረምት ስለመሆኑ ያጠራጥራል፡፡ ፀሐይ ያለገደብ ወጥታ ያለልክ ትሞቃለች፡፡ ታላቁን የተከዜ ወንዝ ተፈጥሯዊ ድንበር ተጠግታ የተመሰረተችው ጥንታዊት ከተማ እንደሙቀቷ ድምቀቷም ገራሚ የሚባል ነው፡፡ ከተከዜ ወንዝ የሚነሳው እና አልፎ...
በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር በ128 ሚሊዮን ብር ወጪ የተገነባ የመስኖ ፕሮጀክት ተመረቀ።
ባሕር ዳር: ሐምሌ 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል አዊ ብሔረሰብ አስተዳደር በዳንግላ ወረዳ በ128 ሚሊዮን ብር ወጪ የተገነባ ''ውምብሪ'' የተሰኘ የመስኖ ፕሮጀክት ዛሬ ተመርቋል።
በምርቃቱ ላይ የክልልና የዞን አመራሮች እና የአካባቢው ነዋሪዎች ተሳታፊ ሆነዋል።
የአማራ ክልል...
“ሥራ ፈጣሪ እንጅ ሥራ ፈላጊ እንዳትኾኑ” የባምብ ኮሌጅ ሥራ አስኪያጅ አቶ ሃይማኖት ጋሹ
ባሕር ዳር: ሐምሌ 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ባምባ ኮሌጅ ለመጀመሪያ ጊዜ እውቅና ባገኘባቸው አካውንቲንግ እና ፋይናንስ እንዲሁም ማኔጅመንት የትምህርት ዘርፍ ያሰለጠናቸውን 678 ተማሪዎች እያስመረቀ ነው።
ከተመራቂ ተማሪዎች መካከል 55 በመቶ ሴቶች ናቸው።
በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ...






