መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመፈተን የመጡ ምሁራን የዩኒቨርሲቲው መጠሪያ ስም...
ባሕር ዳር: ሐምሌ 23/2015 ዓ.ም (አሚኮ) መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመፈተን ከተለያዩ የሀገሪቱ ዩኒቨርሲቲዎች የመጡ ምሁራን የዩኒቨርሲቲው መጠሪያ ስም የኾነውን የመቅደላ ተራራን ጎብኝተዋል።
መቅደላ አፋፉ ላይ ጩከት በረከተ፣
የሴቱን አናውቅም ወንድ...
በፍኖተ ሰላም ከተማ አሥተዳደር የተገነቡ የአቅመ ደካማ ቤቶች ለነዋሪዎቹ ተላለፉ።
ባሕር ዳር: ሐምሌ 23/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስተባባሪነት በፍኖተ ሰላም ከተማ አሥተዳደር የተገነቡ የአቅመ ደካማ ቤቶች ለነዋሪዎቹ ተላልፈዋል።
ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ባለሀብቶችን በማስተባበር ነው ...
ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ የሁለተኛ ዙር የ12ኛ ክፍል ተፈታኞችን እየተቀበለ ነው።
ባሕር ዳር: ሐምሌ 23/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ በሁለተኛ ዙር የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚወስዱ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎችን እየተቀበለ ይገኛል።
ከተለያዩ ወረዳዎች የመጡ የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች ከትናንት ጀምሮ በመቀበል...
ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የ12ኛ ክፍል የ2ኛ ዙር ተፈታኞችን እየተቀበለ ነው።
ባሕር ዳር: ሐምሌ 23/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የ12ኛ ክፍል የ2ኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ተማሪዎችን እየተቀበለ መኾኑን በማኅበራዊ ትሥሥር ገጹ አስታውቋል።
ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ከሰሜን ሸዋ ዞን ከሚገኙ ወረዳዎች ለ2015 ዓ.ም የ12ኛ...
በዳንግላ ከተማ አሥተዳደር ከ78 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው መሠረተ ልማቶች ግንባታቸው ተጠናቅቆ...
እንጅባራ: ሐምሌ 23/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በዳንግላ ከተማ አሥተዳደር በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከ78 ሚሊዮን ብር በላይ በኾነ ወጪ ግንባታቸው የተጠናቀቁ 31የመሠረተ ልማት ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ኾነዋል።
የጌጠኛ ድንጋይ ንጣፍ ፣የጎርፍ ማፋሰሻ ዲች ፣ የወጣቶች የሥራ...








