በአማራ ክልል የተፈጠረውን የጸጥታ ችግር በዘላቂነት ለመፍታት የመንግስት ሠራተኛው ሚና ከፍተኛ ነው።

ደብረብርሃን: ነሃሴ 10/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የሰሜን ሸዋ ዞን የመንግስት ሠራተኞች በወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ ከኮማንድ ፖስቱ አመራሮችጋር ውይይት አድርገዋል፡፡ በውይይቱ የተገኙት የሰሜን ሸዋ ዞን ዋና አሥተዳዳሪና የኮማንድ ፖስቱ አባል አቶ መካሻ ዓለማየሁ በአማራ ሕዝብ ጥያቄ ላይ...

በትራንስፖርት ችግር ምክንያት ነፍሰጡር እናቶች እና አቅመ ደካሞች ጉዳት ደርሶባቸዋል” የባጃጅ አሽከርካሪዎች

ባሕር ዳር: ነሐሴ 10/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕር ዳር ከተማ ባለ ሦስት እግር ተሽከርካሪዎች (ባጃጅ) መደበኛ የትራንስፖርት አገልግሎት መስጠት ጀምረዋል፡፡ አሚኮ ያነጋገራቸው አሽከርካሪዎች እንዳሉት በክልሉ የሰላም መደፍረስ ከተከሰተ ጀምሮ የትራንስፖርት አገልግሎት በመቆሙ ያገኙት የነበረው ገቢም...

“ሰሞኑን ተከስቶ ከነበረው ችግር በመውጣት ወደ መደበኛ ሥራችን ተመልሰናል” የምዕራብ ደንቢያ ወረዳ አርሶ አደሮች

ባሕር ዳር: ነሐሴ 10/2015 ዓ.ም (አሚኮ) አርሶ አደር በሌ ዳኛው የምዕራብ ደንቢያ ወረዳ ተዘባ ገንበራ ቀበሌ አሥተዳዳሪ ናቸው፡፡ አርሶ አደር በሌ በአካባቢው አላስፈላጊ ብጥብጥ በመከሰቱ የአካባቢው ወጣቶች ለህልፈት ተዳርገዋል ነው ያሉት፡፡ አካባቢው ሰላም ባለመቆየቱ...

በፍኖተ ሰላም ከተማ አንፃራዊ ሰላም መስፈኑን ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡

ባሕር ዳር: ነሐሴ 10/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በምዕራብ ጎጃም ዞን ፍኖተ ሰላም ከተማ ባለፉት ቀናት የተከሰተው ግጭትና አለመረጋጋት ረግቦ በከተማዋ አንፃራዊ ሰላም መስፈኑን ነዋሪዎች ተናግረዋል። የተፈጠረውን ግጭት እና አለመረጋጋት ተከትሎ ከሰላም እጦት በተጨማሪ የንብረት ውድመት እና...

ግጭቱ በክልሉ ምጣኔ ሃብታዊ እንቅስቃሴ ላይ የፈጠረው አሉታዊ ተፅዕኖ ከባድ መኾኑ ተገለጸ፡፡

ባሕር ዳር: ነሐሴ 10/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ከሰሞኑ በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በተፈጠረው ግጭት ሰብዓዊ እና ቁሳዊ ውድመት ደርሷል፤ ማሕበራዊ እና ምጣኔ ሃብታዊ እንቅስቃሴ ተስተጓጉሏል፡፡ ግጭቱ የፈጠረው ምጣኔ ሃብታዊ ጫና ከባድ ከመሆኑ በላይ የደረሰውን ጉዳት...