የነሐሴ ጌጦች ሃይማኖታዊና ባሕላዊ እሴታቸውን ጠብቀው መከበራቸውን የአማራ ክልል ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ፡፡
ባሕር ዳር: ነሐሴ 18/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የሻደይ፣ አሸንድዬ እና ሶለል በዓላት ሃይማኖታዊና ባሕላዊ እሴታቸውን ጠብቀው መከበራቸውን የአማራ ክልል ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ አስታውቋል፡፡ በወረኃ ነሐሴ በአማራ ክልል በርካታ ሃይማታዊ፣ ባሕላዊና ታሪካዊ በዓላት ይከበራሉ፡፡ የቡሔ...
የግጭት ወቅት ቅድሚያ ተጎጅዎች ሴቶች በመኾናቸው ለሰላም መስፈን ሊመክሩ እንደሚገባ ተገለጸ።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 17/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕርዳር ሴቶች ሕጻናት እና ማኅበራዊ ጉዳይ መምሪያ ከከተማዋ ነዋሪ ሴቶች ጋር በወቅታዊ የሰላም ጉዳይ ላይ ውይይት አድርጓል።
የመምሪያው ኀላፊ ወይዘሮ የሻረግ ፈንታሁን እና የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ ጽሕፈት...
“የ2016 የትምሕርት ዘመንን የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች አጠናቅቂያለሁ” ትምህርት መምሪያው
ደብረ ብርሃን: ነሐሴ 17/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የደብረብርሃን ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ ለ2016 ዓ.ም የትምሕርት ዘመን የቅድመ ዝግጅት ሥራዎችን ማጠናቀቁን አስታውቋል። የባለፈውን ትምሕርት ዘመን ጥንካሬና ውስንነት በመለየት በክረምቱ ልዩ ልዩ የለውጥ ተግባራት መከናወናቸውንም መምሪያው አመላክቷል።...
ከቀናት በፊት ግጭት እና አለመረጋጋት የነበረባት የአማኑኤል ከተማ ሰላሟ መመለሱን ነዋሪዎች ተናገሩ።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 16/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በምሥራቅ ጎጃም ዞን የሚገኘው የማቻከል ወረዳ ዋና ከተማ የኾነችው አማኑኤል ከተማ ከግጭት እና አለመረጋጋት ሙሉ በሙሉ ወጥታ ሰላሟ መመለሱን ነዋሪዎች ተናግረዋል።
ከተማዋ ከነሐሴ 14/2015 ዓ.ም ጀምሮ በሰላማዊ እንቅስቃሴ...
“በአማራ ክልል ተፈጥሮ በነበረው አለመረጋጋት ማኅበረሰቡ ተቋማትን ከከፋ ዘረፋና ውድመት ታድጓል” የአማራ ክልል ፖሊስ...
ባሕር ዳር: ነሐሴ 16/2015 ዓ.ም (አሚኮ)በየምክንያቱ ለሚፈጠሩ ችግሮች ማኅበረሰቡን የሰላሙ ጠባቂ በማድረግ በኩል የማኅበረሰብ አቀፍ ፖሊስ አገልግሎት (ኮሙኒቲ ፖሊሲንግ) ሚና የጎላ እንደኾነ ነው የክልሉ ፖሊስ የገለጸው፡፡
በ1995 ዓ.ም በክልል ደረጃ በሞዴል የተጀመረው የማኅበረሰብ አቀፍ ፖሊሰ...







