አካባቢው ወደሰላም በመመለሱ በማኅበራት መካዝን ያለው ማዳበሪያ መሠራጨት መጀመሩን አርሶአደሮች ተናገሩ፡፡

ባሕር ዳር: ነሐሴ 19/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ሰሞኑን ተከስቶ በነበረው አለመረጋጋት በተለያዩ አካባቢዎች የሚገኙ አርሶ አደሮች ከመደበኛ ሥራቸው ተሥተጓጉለው ቆይተዋል፡፡ አሁን ላይ አንጻራዊ ሰላም በመምጣቱ በማኅበራት መካዝን ውስጥ የተገኘውን ግብዓት መከፋፈላቸውን አርሶ አደሮች ተናግረዋል፡፡ አርሶ አደር...

“አስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ከታወጀበት እና የሀገር መከላከያ ሠራዊት ሕግ የማስከበር ሥራውን ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ...

ባሕር ዳር: ነሐሴ 19/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ለአንድ ቀን የሚቆየው የአማራ ክልል ምክር ቤት አስቸኳይ ጉባኤ በባሕር ዳር እየተካሄደ ነው፡፡ በአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፤ 2ኛ ዓመት የሥራ ዘመን፤ 1ኛ አስቸኳይ ጉባዔ በክልሉ ወቅታዊ...

“የተፈጠረው የሰላም እጦትና አለመረጋጋት ክፉኛ ለችግር ዳርጎናል” የቀን ሠራተኞች

ባሕር ዳር: ነሐሴ 19/2015 ዓ.ም (አሚኮ) "መንገድ ሲዘጋ አብሮ የሚዘጋው ጉሮሮዬ ነው፣አንድ ቀን ሳልሠራ ካልዋልኩ አንድ ቀን ሳልበላ እውላለሁ ማለት ነው" በባሕር ዳር ከተማ በቀን ሥራ ላይ የተሰማሩ ግለሰብ የተናገሩት ነው። የሰላም...

“የአማራ ክልል ሕዝብ ጥያቄዎች የሚመለሱት በኢትዮጵያዊነት ጥላ ስር ተመስርቶ በመሆኑ ኃይል ማሰባሰብን የሚያስችለውን የሰላም...

ባሕር ዳር: ነሐሴ 19/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፤ 2ኛ ዓመት የሥራ ዘመን፤ 1ኛ አስቸኳይ ጉባዔ በባሕር ዳር ተጀምሯል፡፡ አስቸኳይ ጉባዔውን የከፈቱት የአማራ ክልል ምክር ቤት ዋና አፈ-ጉባዔ ወይዘሮ ፋንቱ ተስፋየ...

“በሰሜን ሸዋ ዞን በተለያዩ አካባቢዎች ተከስቶ የነበረው ግጭት እና አለመረጋጋት ወደ አንጻራዊ ሰላም ተመልሷል”...

ባሕር ዳር: ነሐሴ 19/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ሸዋ ዞን በተለይም በመንዝ፣ ማጀቴ እና በሸዋሮቢት አካባቢዎች ግጭትና አለመረጋጋት ተከስቶ እንደነበር ይታወሳል። ይህንን ተከትሎ የሀገር መከላከያ ሠራዊት እና የክልሉ የጸጥታ ተቋማት ሰላም የማስፈን ተግባራትን ሲያከናውኑ ቆይተዋል።...