“በአማራ ክልል ያለውን አሉታዊ ድባብ መቀየር የሚያስችል የሥነ ተግባቦት ሥራ ያስፈልጋል” ርእሰ መስተዳድር አረጋ...
ባሕር ዳር: ነሐሴ 29/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ “ ጳጉሜን ለኢትዮጵያ” በሚለው ሀገራዊ ንቅናቄ ከክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡ ርእሰ መስተዳድሩ በወረኃ ጳጉሜን ክልሉ አሁን ያለበትን...
በአማራ ክልል 464 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር ያስመዘገቡ 4 ሺህ 700 አዳዲስ አልሚዎች...
ባሕር ዳር: ነሐሴ 29/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ አመራር እና ሠራተኞች የ2015 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ እና የ2016 ዓ.ም የዕቅድ ትውውቅ አድርገዋል።
የአማራ ክልል ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኀላፊ እንድሪስ አብዱ...
ጎንደር ከተማ ወደ ሰላም መምጣቷን ተከትሎ ተጥሎ የነበረው የሰዓት ገደብ ወደ ምሽት 2:00 ሰዓት...
ጎንደር: ነሐሴ 27/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ተፈጥሮ በነበረው የጸጥታ ችግር ምክንያት የአስቸኳይ ጊዚ ዓዋጅ መታወጁ ይታወሳል። በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የተጣለው የሰዓት ገደብ ከነሀሴ 27 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ ማሻሻያ መደረጉን የከተማ አሥተዳደሩ...
ጋምቢ ህክምና እና ቢዝነስ ኮሌጅ ለ16ኛ ጊዜ በተለያዩ መርኃ ግብሮች ያሰለጠናቸውን ከ500 በላይ ተማሪዎች...
ባሕር ዳር: ነሐሴ 27/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ጋምቢ ህክምና እና ቢዝነስ ኮሌጅ በተለያየ የሙያ መስክ ያሰለጠናቸውን 507 ተማሪዎች ያስመረቀ ሲሆን ከተመራቂዎች ውስጥ 288 ሴቶች ናቸው፡፡
የኮሌጁ ዲን ዶክተር አዱኛ ጣሰው ለተመራቂዎች እና ተመራቂ ቤተሰቦች...
በደብረ ሲና ከተማ የተገኘውን አንጻራዊ ሰላም በዘላቂነት ለማስቀጠል በትብብርና በጋራ መሥራት እንደሚያስፈልግ ብርጋዴር ጀኔራል...
ባሕር ዳር: ነሐሴ 27/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል በደብረ ሲና ከተማ አኹን የተገኘውን አንጻራዊ ሰላም በዘላቂነት ለማስቀጠል በትብብርና በጋራ መሥራት እንደሚያስፈልግ የቀጣናው ኮማንድ ፖስት አስተባባሪ ብርጋዴር ጀኔራል እሸቱ መንግሥቴ አሳስበዋል።
ብርጋዴር ጀኔራሉ ይህን ያሉት...








