“የክልሉ መንግሥት ለሀገር እና ለዜጎች መጠነ ሰፊ ፋይዳ ያላቸውን ኢንቨስተሮች በመሳብ ለሥራ እድል ፈጠራና...

ባሕር ዳር: መስከረም 27/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በክልሉ ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን የተመራ የክልሉ መንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኅላፊች ቡድን በባሕር ዳር ከተማ የሚገኙ የግሉ ዘርፍ ታላላቅ የኢንዱስትሪ መዳረሻዎን ተዘዋውሮ ተመልክቷል፡፡ የክልሉ መንግሥት ከፍተኛ የሥራ...

ለክልሉ ሰላም መረጋገጥ እና ለመልካም አሥተዳደር መስፈን እንደሚሰሩ በባሕር ዳር...

ባሕር ዳር: መስከረም 27/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ተከስቶ በነበረው የጸጥታ ችግር በባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ሰባታሚት ማዕከል ሥልጠና ሲወስዱ የነበሩ አንደኛ ዙር ተጠርጣሪዎች ስልጠናውን አጠናቅቀዋል። ሥልጠናው በሰላም አስፈላጊነት፣ በግጭቱ ስለደረሰው ሰብዓዊና ቁሳዊ ጉዳት፣ ...

“አፄ ቴዎድሮስ የሚማጸኑበት፣ ሁልጊዜም የሚመኩበት”

ባሕር ዳር: መስከረም 27/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ኃያሉ ንጉሥ ይመኩበታል፣ ከዙፋናቸው ወርደው፣ ዘውዳቸውን አውልቀው፣ በትረ መንግሥታቸውን ጥለው ይሰግዱለታል፣ ኪዳን ያደርሱበታል፣ ቅዳሴ ያስቀድሱበታል፣ ኃይሉን ብርታቱን፣ ጥበቡን እና ጸጋውን ይሰጣቸው ዘንድ ይማጸኑበታል፡፡ ስሙ የሚመሰገንበትን፣ ክብሩ የሚገለጥበትን፣ ስጋና...

“በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን በ230 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ የለማ ሰሊጥ እየተሰበሰበ...

ሁመራ: መስከረም 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ሰሊጥ በአማራ ክልል በስፋት ከሚመረቱ ምርቶች መካከል አንዱ ነው፡፡ በክልሉ ሰሊጥ በስፋት ከሚመረትባቸው አካባቢዎች መካከል ደግሞ ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ከቀዳሚዎቹ ይጠቀሳል፡፡ በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ...

“በ190 ቀበሌዎች የወባ መከላከያ ኬሚካል ርጭት ሊካሄድ ነው” የአማራ ክልል ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት

ባሕር ዳር: መስከረም 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ኅብረተሰብ ጤና ኢንስትቲዩት አሳሳቢ እየኾነ የመጣውን የወባ ሥርጭት መከላከል በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ከጤና ባለሙያዎች እና ከሥራ ኀላፊዎች ጋር በባሕር ዳር ውይይት አካሂዷል፡፡ በክልሉ 82 በመቶ የሚኾነው የኅብረተሰብ...