“የተጀመሩ የልማት ሥራዎች እንዲጠናቀቁ ለሰላም መስራት ይገባል” የእብናት ከተማ ነዋሪዎች
ባሕር ዳር: ጥቅምት 05/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በእብናት ከተማ የመብራት ኃይል ማስፋፊያ ሥራ በጸጥታ ችግር ምክንያት ማቋረጡን በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኀይል ባለስልጣን የእብናት አገልግሎት መስጫ ማዕከል አስታወቀ፡፡
በደቡብ ጎንደር ዞን እብናት ከተማ አዲስ የተገነቡ ቤቶችን የ24 ሰዓት...
“ባለፉት ሦስት ወራት ከ5 ቢሊዮን በላይ ብር ገቢ ተሰብስቧል” የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ
ባሕርዳር፡ ጥቅምት 05/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ በ2016 በጀት ዓመት ከ71 ቢሊዮን 650 ሚሊየን በላይ ብር ገቢ በመሰብሰብ የኅብረተሰቡን የልማት እና የመልካም አሥተዳደር ጥያቄዎች ለመመለስ እየሠራ መኾኑን አስታውቋል፡፡
የክልሉ ገቢዎች ቢሮ...
በደሴ ማዕከል ስልጠናቸውን በመከታተል ላይ የሚገኙ መሪዎች በኮምቦልቻ ከተማ የሚገኙ ተቋማትን ጎበኙ።
ባሕርዳር፡ ጥቅምት 04/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ደሴ ማዕከል ስልጠና ላይ የሚገኙ ከመላው ኢትዮጵያ የተውጣጡ የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛና መካከለኛ መሪዎች በኮምቦልቻ ከተማ የሚገኙ ተቋማትን ጎብኝተዋል።
በቅርቡ የተገነባውን ዘመናዊ የመናኸሪያ ማእከልና የኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ልማት ፓርክን...
“ከሥልጠናው ትምህርትን በመውሰድ ለማኅበረሰቡ የሰላም አርዓያ ልትኾኑ ይገባል” ብርጋዴል ጀኔራል ወርቅነህ ጉዴታ
ሁመራ: ጥቅምት 04/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል በተፈጠረው የጸጥታ መደፍረስ በኮማንድ ፖስት ተጠርጥረው በሕግ ጥላ ሥር የነበሩ 284 ግለሰቦች በብዓከር ማሠልጠኛ ተቋም የተሃድሶ ሥልጠና አጠናቅቀው ተመርቀዋል።
በምርቃት መርሐ ግብሩ ብርጋዴል ጀኔራል ወርቅነህ ጉዴታ የ503ኛ ክፍለ...
“የመጣሁት ወደ ሁለተኛዋ ቤቴ ነው” ፋጡማ ሙሳ ከአፋር
ባሕር ዳር: ጥቅምት 04/2016 ዓ.ም (አሚኮ) አፋር እና አማራ በአንድ ሀገር ውስጥ የሚገኙ ሁለት ክልሎች እና ጎረቤታሞች ብቻ ሳይኾኑ ለዘመናት ታሪክ፣ ድንበር እና ኢትዮጵያዊ ፍቅርን የሚጋሩ ክልሎች ናቸው፡፡ “እንኳን ሰዎቹ ግመሎቻቸው እንኳን የኢትዮጵያን ሰንደቅ...








