በከተማዋ ያለውን የኢንቨስትመንት ፍላጎት ታሳቢ ያደረገ የኃይል አቅርቦት እንዲኖር እየሠራ መኾኑን የኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር...

ባሕር ዳር: ጥቅምት 07/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በከተማ ያለውን የኢንቨስትመንት ፍላጎት ታሳቢ ያደረገ የኃይል አቅርቦት እንዲኖር እየሠራ መኾኑን የኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር አስታውቋል። በኢትዮጵያ ለኢንዱስትሪዎች ከፍተኛ ችግር እንደኾነ የሚነገረው የኃይል አቅርቦት ነው። የኃይል አቅርቦት ችግር ኢንዱስትሪዎች...

“በኮምቦልቻ ከተማ 4 ነጥብ 8 ቢሊዮን ብር ያስመዘገቡ ባለሀብቶች ወደ ምርት ገብተዋል” የኮምቦልቻ ከተማ...

ኮምቦልቻ፡ ጥቅምት 07/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ሰፊ የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ ከሚስተዋሉባቸው ከተሞች መካከል ኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር አንደኛዋ ናት። አስፈላጊ የሚባሉትን የኢንቨስትመንት አማራጮችን ያሟላችው ከተማዋ የበርካታ ባለሀብቶችን ቀልብ ትስባለች። ነግደው ማትረፍ የሚሹ ሁሉ ለሥራና...

“ለሕዝብ እታገላለሁ የሚል አካል ሁሉ ለሕዝብ ሰላም እና ደኅንነት አብዝቶ ሊጨነቅ ይገባል” የአማራ ክልል...

ባሕር ዳር: ጥቅምት 06/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የአሥተዳደር ጉዳዮች ዘርፍ አስተባባሪ እና የክልሉ ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ኀላፊ ደሳለኝ ጣሰው የክልሉን ወቅታዊ የሰላም ኹኔታ በተመለከተ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫው ላይ በክልሉ የሰላም...

የኮሌራ ወረርሽኝን የተቆጣጠሩ አካባቢዎች ተሞክሮ ሊሰፋ እንደሚገባ የአማራ ከልል የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አሳሰበ፡፡

ባሕር ዳር: ጥቅምት 06/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል አንዳንድ አካባቢዎች የኮሌራ በሸታ ተከስቶ ጉዳት አድርሷል፡፡ በሽታው በወረርሽኝ ደረጃ የተከሰተ በመኾኑ ክልሉ በሽታውን ለመቆጣጠር ሰፊ ጥረት ሲያደርግ ቆይቷል፡፡ በሽታውን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የበሽታው መነሻ ሊኾን የሚችለውን...

“ደሴ የሰላም መምህርት፣ የፍቅር እመቤት”

ባሕር ዳር: ጥቅምት 06/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሰላምን ታስተምሪያለሽና ምሥጋና ይገባሻል፣ ፍቅር ትነግስብሻለችና ክብር ያንስብሻል ፣ሰውነት ይገለጥብሻልና እጅ ይነሳልሻል ፣ አንድነት ከፍ ይልብሻልና መከበር ያንስብሻል ፣ መወደድ ይኖርብሻልና ሞገሥ ይገባሻል፣ ሰላምን ትጠብቂያለሽ እና...