የአማራ ክልል የተቀናጀ የገጠር ማዕከላት ቤት ልማት የንቅናቄ መድረክ በባሕር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው።

ባሕር ዳር: ጥር 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በመድረኩ የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ተገኝተዋል። የዜጎችን የመኖሪያ ቤት ችግር በዘላቂነት ለመፍታት እና የከተማ እና የገጠር የኑሮ ደረጃን የሚያዘምን የልማት ስትራቴጂ ተቀርጾ...

የተሻሻሉ የሰብል ዝርያዎችን ለአርሶ አደሮች እያስተዋወቀ መኾኑን የሲሪንቃ ግብርና ምርምር ማዕከል አስታወቀ።

ወልድያ: ጥር 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሲሪንቃ ግብርና ምርምር ማዕከል 108 ችግር ፈቺ የምርምር ሥራዎችን በመስክ እና በቤተ ሙከራ እየሠራ መኾኑን አስታውቋል። በ2017/18 የምርት ዘመን ሰባት የሰብል ዝርያዎች ለአርሶ አደሮች የማስተዋወቅ ሥራ መሠራቱንም አስታውቋል። በተለይም የአርሶ...

በልማት ሥራዎች ላይ የተቋማት አለመናበብ ለምን?

በልማት ሥራዎች ላይ የተቋማት አለመናበብ ለም ባሕር ዳር: ጥር 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአንድ ከተማ የመንገድ ልማት ሲለማ የውኃ፣ የማፋሰሻ፣ የመብራት፣ የቴሌ መስመሮች፣ የጽዳት እና ሌሎችም መሠረተ ልማቶች በተቀናጀ ዕቅድ መሠራት እንዳለባቸው ባለሙያዎች ይመክራሉ። የከተማ መሠረተ...

የላሊበላን የንጹህ መጠጥ ውኃ ችግር ለማቃለል እየተሠራ ነው።

ባሕር ዳር: ጥር 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በላሊበላ ከተማ አሥተዳደር ከሰሜኑ ጦርነት ጀምሮ ጉዳት ከደረሰባቸው ተቋማት ውስጥ የውኃ ተቋማት አንዱ ነው። በወቅቱ በደረሰው ጉዳት ውኃ ማቅረብ የማይቻልበት ደረጃ ደርሶ እንደነበር የላሊበላ ከተማ አሥተዳደር ውኃ እና ፍሳሽ...

የደሴ ከተማ አሥተዳደር በጥር ወር የሚከበሩ ሃይማኖታዊ በዓላትን በድምቀት ለማክበር ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ውይይት...

ደሴ: ጥር 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በውይይቱ የሃይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ የፀጥታ አካላት፣ አገልግሎት ሠጭ ተቋማት እና ወጣቶችም ተሳትፈዋል። የደቡብ ወሎ ዞን ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ አባ ለይኩን ወንዲፍራው ከከተራ ጀምሮ እስከ አስተርዮ ማርያም ያሉ...