በአማራ ክልል በ2015/16 የምርት ዘመን ከ75 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በጥጥ ሰብል መሸፈኑን ግብርና...
ባሕር ዳር: ጥቅምት 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የምርምር ተቋማት ምርታማ፣ በሽታ ሊቋቋሙ የሚችሉ እና በኢንዱስትሪ ተፈላጊ የጥጥ ዝርያዎች ላይ ትኩረት ሰጥተው እንዲሠሩም ቢሮው አሳሰቧል።
በአማራ ክልል ለኢንዱስትሪ ጥሬ እቃነት በስፋት ከሚመረቱ ሰብሎች መካከል...
“የክልሉ የፀጥታ ሁኔታ እየተሻሻለ መጥቷል” ደሳለኝ ጣሰው
ደብረ ብርሃን: ጥቅምት 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የሰሜን ሸዋ ዞን፣ የኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር እና የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች በክልሉ የጸጥታ ሁኔታ ዙሪያ ወይይት እያካሄዱ ነው፡፡
የአማራ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ኀላፊ ደሳለኝ ጣሰው...
“አንድ ዓመት ራስን ለመለወጥ ከበቂ በላይ ነው” በአማራ ክልል ከፍተኛ ውጤት ያመጣው ተማሪ
ደሴ: ጥቅምት 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ዓላማ ያለው ሰው ፈተና አያስፈራውም፣ ዳገት አያደክመውም፣ ቆልቁለት አያሰለቸውም፣ እሾህና አሜካላው ከእርምጃው አያስቆመውም፣ ሐሩርና ውርጩ ከመጓዝ አያስቀረውም፣ ዓላማ ያለው ሰው ፈተናዎችን እያለፋቸው፣ በፈተናዎቹ ራሱን እያየባቸው፣ ለነገ...
“ሁሉም የክልሉ የሥራ ኀላፊዎች ለሰላም መረጋገጥ፣ ለሕግ የበላይነት መከበርና ለልማት በቁርጠኝነት ሊሠሩ ይገባል” የአማራ...
ባሕር ዳር: ጥቅምት 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከፍተኛ እና መካከለኛ የሥራ ኀላፊዎች በወቅታዊ የሰላም ጉዳዮች ዙሪያ በጎንደር ከተማ የግምገማ መድረክ እያካሄዱ ነው። በመድረኩ ንግግር ያደረጉት የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት...
ለኤች አይ ቪ አጋላጭ ኹኔታዎችን እንዳይፈጠሩ ጥንቃቄ ሊደረግ እንደሚገባ የአማራ ክልል ጤና ቢሮ አሳሰበ።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የኤች አይቪ ስርጭትን ለመከላከል ዘርፈ ብዙ ጥረቶች እየተደረጉ ነው፡፡ ከእነዚህ ጥረቶች መካከል በመንግሥት ተቋማት ውስጥ ያሉ ሠራተኞች ራሳቸውን እንዲጠብቁ እና ሌላውንም ለመጠበቅ የሚያስችላቸውን ዕውቀት እንዲያገኙ ሰፊ...








