የበለስ-መካነ ብርሃን የኮንክሪት አስፋልት መንገድ ግንባታ በሚቀጥለው ዓመት ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ክፍት እንደሚኮን ተገለጸ።
ባሕር ዳር፡ የካቲት 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ጎንደር ዞን የበለስ-መካነ ብርሃን የኮንክሪት አስፋልት መንገድ ግንባታ ፕሮጀክት በሚቀጥለው ዓመት ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ክፍት እንደሚሆን የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ አስታውቋል።
ፕሮጀክቱ 39 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው...
“ድርቁን እያሸነፍን ነው” የአበርገሌ ወረዳ አርሶ አደሮች።
ባሕርዳር: የካቲት 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) አርሶ አደር ሃላዩ መኮንን የአበርገሌ ወረዳ ነዋሪ ሲኾኑ በድርቁ ምክንያት ከፍተኛ ችግር ውስጥ እንደነበሩ ተናግረዋል፡፡ ያለፈው ክረምት ዝናቡ ወጣ ገባ በመኾኑ የዘሩት እህል ሙሉ በሙሉ መጥፋቱን ገልጸዋል፡፡...
ደቡብ ወሎ ዞን 23ሽ 859 ሄክታር መሬት በአፈር እና ውኃ ጥበቃ ሥራ መሸፈኑ ተገለጸ።
ደሴ: የካቲት 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን 23ሽ 859 ሄክታር መሬት በአፈር እና ውኃ ጥበቃ ሥራ መሸፈኑ ተገልጿል።የደቡብ ወሎ ዞን ግብርና መምርያ የተፈጥሮ ሃብት ልማት፣ ጥበቃ እና አጠቃቀም ቡድን መሪ መገርሳ...
ከላሊበላ – ሙጃ – ቆቦ አስፓልት መንገድ ሥራ በተቀመጠለት የጊዜ ገደብ ለማጠናቀቅ እየተሠራ...
ባሕር ዳር፡ የካቲት 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ለበርካታ ዓመታት የማኅበረሰቡ ጥያቄ የነበረው ከላሊበላ - ሙጃ - ቆቦ አስፓልት መንገድ ሥራ በተቀመጠለት የጊዜ ገደብ ለማጠናቀቅ እየተሠራ መሆኑ ተገልጿል።
የመንገድ ፕሮጀክቱን የቡግና ምርጫ ጣቢያ...
“ባለፉት ስድስት ወራት 176 ቢሊዮን ብር ካፒታል ያስመዘገቡ ከ1 ሺህ 280 በላይ ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት...
ደሴ: የካቲት 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ቢሮ የ2016 በጀት ዓመት የ6 ወራት እቅድ አፈጻጸም ግምገማ እና የቀጣይ ወራት አቅጣጫዎች ላይ የሚመክር መድረክ በደሴ ከተማ እየተካሄደ ነው።
በበጀት ዓመቱ ለ5 ሺህ 600...








