የወልቃይት ጠገዴ አማራ ሕዝብ የጎንደር አካል ድንበሩም ተከዜ መኾኑን በዞኑ የሚገኙ የኢሮፕ እና የኩናማ...

ሁመራ፡ መጋቢት 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን አሥተዳደር "አብሮነት ለዘላቂ ሰላም እና ልማት" በሚል መሪ መልዕክት በዞኑ ነዋሪ ከኾኑት የኢሮፕ፣ የኩናማ እና የትግራይ ብሔር ተወላጆች ጋር በወቅታዊ ጉዳይ ውይይት...

“በደም የተከበረውን በሕግና በላብ ለማጽናት ያለ እረፍት እየሠራን እንገኛለን” አሸተ ደምለው

ሁመራ: መጋቢት 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን አሥተዳደር ባለፉት ስምንት ወራት በዞኑ የተከናወኑ የመልካም አሥተዳደር እና የልማት ሥራዎችን አስመልክቶ መግለጫ ተሰጥቷል። መግለጫውን የሰጡት የዞኑ አሥተዳዳሪ አሸተ ደምለው ዞኑ ከነጻነት...

“በዞኑ አንጻራዊ ሰላም በመኖሩ በሰሜኑ ጦርነት ተቋርጠው የነበሩ የልማት ሥራዎችን ማስቀጠል ተችሏል” ዲያቆን ሸጋው...

ደባርቅ: መጋቢት 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የሰሜን ጎንደር ዞን ዋና አሥተዳዳሪ ዲያቆን ሸጋው ውቤ ባለፉት 8 ወራት በክልሉ በተከሰተው የፀጥታ ችግር በዞኑ የተፈጠረው አሉታዊ ተጽዕኖ፣ ከችግሩ ለመውጣት በተከናዎኑ ሥራዎች፣ ዞኑ አሁን የሚገኝበት ነባራዊ ሁኔታ እና...

“የሰላም እጦቱ በገቢ አሠባሠብ ላይ ከፍተኛ ጫና ፈጥሯል” የአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር

ባሕር ዳር: መጋቢት 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር በ2016 በጀት ዓመት 2 ነጥብ 8 ቢሊዮን ብር ለመሠብሠብ ታቅዶ ባለፉት ስምንት ወራት መሠብሠብ የተቻለው 572 ሚሊዮን 156 ሺህ ብር ነው። ይህም ከዓመቱ...

በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች እየተደረገ ያለው የሰብዓዊ ድጋፍ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ተጠየቀ፡፡

ባሕር ዳር: መጋቢት 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል በተፈጠረ የዝናብ እጥረት ምክንያት አንዳንድ አካባቢዎች ላይ ድርቅ ተከስቷል፡፡ በተከሰተው ድርቅም በርካታ ወገኖች ለሰብዓዊ ድጋፍ እጃቸውን ዘርግተው ቆይተዋል፡፡ የእንስሳት ሃብት ላይም ከፍተኛ ጉዳት መድረሱን...