በሰሜኑ ጦርነት ጉዳት የደረሰበት የ013 ቦያ ቀበሌ ትምህርት ቤት ግንባታው ተጠናቅቆ ርክክብ ተደረገ።
ባሕር ዳር: መጋቢት 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በሰሜን ወሎ ዞን ጋዞ ወረዳ በሰሜኑ ጦርነት ምክንያት በርካታ ጉዳት ደረሶበት የነበረው የ013 የቦያ ቀበሌ የአንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በትምህርት ሚኒስቴር እና በዓለም ባንክ የ21 ሚሊየን ብር...
የኑሮ ውድነቱን ለማርገብ የአቅርቦት ችግሩን መፍታት እንደሚገባ ተገለጸ፡፡
ባሕር ዳር: መጋቢት 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) አቶ ሱራፌል አየለ የባሕር ዳር ከተማ ነዋሪ ናቸው፡፡ ከባሕር ዳር ጎንደር እና ደብረ ማርቆስ መስመር የሕዝብ ማመላለሻ በማሽከርከር በሚያገኙት ገቢ ነው ቤተሰቦቻቸውን የሚያስተዳድሩት። እሳቸው እንደሚሉት በሰላሙ ወቅት...
የደብረ ብርሃን ከተማ በወቅታዊ ጉዳዮች እና ሥራዎች አፈጻጸም ላይ የምክክር መድረክ እያካሄደ ነው፡፡
ደብረ ብርሃን: መጋቢት 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የደብረብርሃን ከተማ አሥተዳደር ከከተማ፣ ከክፍለ ከተማ እና ከቀበሌ የሥራ ኀላፊዎች ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች እና ሥራዎች አፈጻጸም ላይ የምክክር መድረክ እያካሄደ ነው፡፡ የምክክር መድረኩ እየተካሄደ ያለው "ቃልን በማክበር በዘላቂነት...
“የተፈጠረው የፀጥታ እና የሰላም እጦት በጤና ሥራ ላይ ከፍተኛ ችግር ፈጥሯል” የአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር
ባሕር ዳር: መጋቢት 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የተፈጠረው የፀጥታ እና የሰላም እጦት በጤና ሥራ ላይ ከፍተኛ ችግር መፍጠሩን የአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር ጤና መምሪያ ገልጿል። በክልሉ ከተፈጠረው እና ወራትን ያስቆጠረው የፀጥታ ችግር በርካታ አካባቢዎች ላይ ጉዳት...
“ሰላምን በማረጋገጥ ተገቢውን ሕዝባዊ አገልግሎት መስጠት የመንግሥት ሠራተኞች ኀላፊነት ሊኾን ይገባል” የምሥራቅ ጎጃም ዞን...
ደብረ ማርቆስ: መጋቢት 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኮማንድ ፖስቱ ከጎዛምን ወረዳ አሥተዳደር የመንግሥት ሠራተኞች ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርጓል። የሰላም መደፍረስ ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና የሥነ ልቦና ጫና እንደሚያደርስ በውይይቱ ላይ ተጠቁሟል።
በአማራ ክልል የተፈጠረው የሰላም...








