“ጠንካራ ፓርቲ እና ጠንካራ አመራር በመፍጠር ለሕዝብ መሥራት ያስፈልጋል” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት "ቃልን በተግባር ለኢትዮጵያ ብልጽግና" በሚል መሪ መልእክት ክልላዊ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው።
የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በኮንፈረንሱ ላይ...
በአማራ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ክልል አቀፍ ኮንፈረንስ እየተካሔደ ነው።
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ክልል አቀፍ ኮንፈረንሱን በባሕር ዳር ከተማ ማካሔድ ጀምሯል። ኮንፈረንሱ ከመጋቢት 21/2016 ዓ.ም እስከ መጋቢት 23/2016 ዓ.ም "ቃልን በተግባር...
“የሕዝብ ጥያቄዎች የደረሱበትን እንገመግማለን፤ የቀሩንን በአጭር ጊዜ ለመሥራት ልዩ ርብርብ እናደርጋለን” ዘሪሁን ፍቅሩ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: መጋቢት 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ከመጋቢት 21/2016 ዓ.ም ጀምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ክልላዊ ኮንፈረንስ እንደሚያካሂድ አስታውቋል፡፡ በአማራ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የፖለቲካ እና...
በአፈሙዝ የሚፈታ ነገር እንደሌለ ተረድተው ወደ ሕዝብ እና መንግሥት መመለሳቸውን የታጠቁ ኃይሎች ገለጹ፡፡
ባሕር ዳር: መጋቢት 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በደቡብ ጎንደር ዞን በሊቦ ከምከም ወረዳ በተለያዩ ቀበሌዎች የአማራነት ጥያቄ አለን በሚል ሽፋን ትጥቅ አንግበው በአካባቢው የሚንቀሳቀሱ ታጣቂ ኃይሎች በሰላም እጃቸውን ለወረዳው ኮማንድፖስት እየሰጡ እንደኾ ተገልጿል።
የታጣቂ ኃይሉ ሠብሣቢ እሸት...
የባሶና ወረና ወረዳ በበጀት ዓመቱ በጸጥታው ችግር ምክንያት እቅዱን ማሳካት እንዳልቻለ አስታወቀ።
ደብረ ብርሃን: መጋቢት 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ሽዋ ዞን የባሶና ወረና ወረዳ አሥተዳዳሪ በለጠ በኩረ በመስኖ ለማልማት ከታቀደው 1 ሺህ 60 ሄክታር መሬት ውስጥ 896 ሄክታር የሚኾነውን ማልማት እንደተቻለ ተናግረዋል። የኑሮ ውድነቱንም ለማረጋጋት በተቋቋመው...








