በስሜን ተራራዎች ብሔራዊ ፓርክ የተከሰተውን የእሳት ቃጠሎ ለማጥፋት ርብርብ እየተደረገ መኾኑን የሰሜን ጎንደር ዞን...
ደባርቅ: ሚያዚያ 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በስሜን ተራራዎች ብሔራዊ ፓርክ ከሰሞኑ የእሳት ቃጠሎ ተከስቷል። የእሳት ቃጠሎውን ለማጥፋት ርብርብ እየተደረገ መኾኑን የሰሜን ጎንደር ዞን አስታውቋል።
የሰሜን ጎንደር ዞን ምክትል አሥተዳዳሪ እና የንግድ እና ገበያ ልማት መምሪያ...
“አምራች ኢንዱስትሪዎች በዓይነት፣ በጥራት እና በመጠን ምርቶቻቸውን እያሳደጉ ነው” አቶ መላኩ አለበል
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ) አምራች ኢንዱስትሪዎች በዓይነት፣ በጥራት እና በመጠን ምርቶቻቸውን እያሳደጉ መኾኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል ገለጹ።
የኢትዮጵያ ታምርት 2016 የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር በአዲስ አበባ ዛሬ ተካሄዷል።
በኢትዮጵያ ታምርት ሩጫ...
የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች የሉዑክ ቡድን በሰሜን አሜሪካ የሥራ ጉብኝት እያደረገ ይገኛል።
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ይርጋ ሲሳይ የሚመራው የሉዑክ ቡድን በላስ ቬጋስ ከተማ ዓመታዊ የቴክኖሎጅ ሲምፖዚም እና ኤግዚቢሽን ላይ በመሳተፍ ላይ ይገኛል።
በቆይታው ለክልሉ...
የኢትዮጵያ ታምርት የንቅናቄ መድረክ በኮምቦልቻ ከተማ መካሄድ ጀመረ።
ደሴ: ሚያዚያ 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በሀገር አቀፍ ደረጃ የተጀመረው "የኢትዮጵያ ታምርት እኛም እንሸምት" የንቅናቄ ፕሮግራም በኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር ተጀምሯል። በንቅናቄ መድረኩ የፌዴራል፣ የክልል አመራሮች እና የከተማዋ ባለሃብቶች ተገኝተዋል፡፡
በፕሮግራሙ ላይ የፋብሪካ እንዲሁም የኢንተርፕራይዝ ምርቶች ቀርበዋል።...
“በዲጂታል ጤና ፍኖተ ካርታ የመረጃ እና የህክምና ሥርዓቱን ለማዘመን እየተሠራ ነው” የአማራ ክልል ጤና...
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የአማራ ክልል የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በክልላዊ የጤና እና ጤና ነክ መረጃ ቅመራ፣ ትንተና እና አሥተዳደር ማዕከል የትውውቅ መድረክ አካሂዷል፡፡ በመድረኩ ስለ ማዕከሉ አደረጃጀት እና አገልግሎት ከአጋር እና ባለድርሻ አካላት...








