የአካባቢ ብክለትን በዘላቂነት በማስወገድ ተስማሚ ሥነ ምህዳርን ለመፍጠር ማኅበረሰቡ የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ ርእሰ መሥተዳድር...
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ)"ብክለት ይብቃ ውበት ይንቃ" በሚል መሪ መልዕክት ክልል አቀፍ የአካባቢ ጥበቃ እና ብክለትን መከላከል ዘመቻ የንቅናቄ ማስጀመሪያ መድረክ በባሕር ዳር እየተካሄደ ነው። በክልሉ ሁሉም አካባቢዎች ለማስጀመር በተዘጋጀው የንቅናቄ...
በስሜን ተራራዎች ብሔራዊ ፓርክ የተከሰተውን የእሳት አደጋ መቆጣጠር መቻሉን የአማራ ክልል ባሕል እና ቱሪዝም...
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በስሜን ተራራዎች ብሔራዊ ፓርክ የተከሰተውን የእሳት አደጋ መቆጣጠር መቻሉን የአማራ ክልል ባሕል እና ቱሪዝም ቢሮ አስታውቋል። ከሰሞኑ በፓርኩ ውስጥ የእሳት አደጋ ተከስቶ ነበር። የተከሰተውን የእሳት አደጋ ለመቆጣጠር ርብርብ እየተደረገ...
በደቡብ ወሎ ዞን የሚገኙ የሰሜን ምሥራቅ ዕዝ ዓባላት የቀጣናውን ሰላም በዘላቂነት ለማረጋገጥ እየሠሩ መኾኑ...
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ ወሎ ዞን የሚገኘው የሰሜን ምሥራቅ ዕዝ አመራሮች ከዞኑ የፀጥታ ዘርፍ ኀላፊዎች እና ከዞን አሥተዳዳሪዎች ጋር በሰላም እና በፀጥታ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል። በውይይቱ ላይ የተገኙት የሰሜን ምሥራቅ...
የአማራ ክልል ክፍተኛ አመራሮች የልዑካን ቡድን በሰሜን አሜሪካ በኒውዮርክ ከተማ ከኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ጋር...
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ይርጋ ሲሳይ የሚመራው የልዑክ ቡድን ኒውዮርክ ከተማ የሥራ ጉብኝት ቀጥሎ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የኢትዮጵያ ሚሲዮን ጽሕፈት ቤት አምባሳደሮች፣ ዲፕሎማቶች፣...
በበጀት ዓመቱ ከ80 በላይ ፕሮጀክቶችን ለማጠናቀቅ እየሠራ መኾኑን የጎንደር ከተማ አሥተዳደር አስታወቀ።
ጎንደር: ሚያዚያ 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር የመሰረተ ልማት አማካሪ ደሴ አሰሜ እና የጎንደር ከተማ አሥተዳደር የሥራ ኀላፊዎች በከተማው እየተሠሩ የሚገኙ ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል።
የከተማ አሥተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ባዩህ አቡሀይ በ1 ነጥብ 8...








