በወልድያ ከተማ አሥተዳደር የተቋቋመው የከንቲባ ችሎት የነዋሪዎችን የዓመታት ቅሬታ እየፈታ ነው።

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የወልድያ ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ዱባለ አብራሬ እንደገለጹት ከ2016 ዓ.ም ጀምሮ በከተማ አሥተዳደሩ የከንቲባ ችሎት ተግባራዊ ኾኗል። በዚህም በከተማዋ እስከ አስር አመት ያስቆጠሩ የልማትና የመልካም አሥተዳደር ችግሮች መፍትሔ...

ብሔራዊ ፓርኩን ከተጋረጠበት አደጋ ለመጠበቅ ምን እየተሠራ ይኾን?

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የስሜን ተራራዎች ብሔራዊ ፓርክ ብርቅዬ የዱር እንስሳት የሚገኙበት፣ በተፈጥሮ የተዋበ እና ከኢትዮጵያ ተራራዎች ሁሉ የላቀው ነው፡፡ ብሔራዊ ፓርኩ ለበርካታ ጎብኚዎች መዳረሻ በመኾንም ለሀገር ከፍተኛ ገቢ ከሚያስገኙ አካባቢዎች መካከል...

የክልሉ ሕዝብ ለሰላም ቅድሚያ በመስጠት መንግሥት ሙሉ አቅሙን ልማት ላይ እንዲያውል የበኩሉን ድርሻ እንዲወጣ...

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኮምቦልቻ ከተማ የባይ ፓስ ኮንክሪት የአስፓልት መንገድ ግንባታን የክልል እና የከተማ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች የመስክ ምልከታ አካሄዱ። በኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር ከወሎ ዩኒቨርሲቲ፣ አማር ፒፒ የሚያወጣው 7 ነጥብ 5...

በዜሮ ብር አገልግሎት፡ ኢንጌጅ

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮቴሌኮም ከሚሰጣቸው አገልግሎቶች ውስጥ ሰዎች ባሉበት ቦታ ኾነው ክፍያዎችን እንዲፈጽሙ፣ ለእጅ ስልካቸው ካርድ እንዲሞሉ፣ የአገልግሎት ክፍያዎችን እንዲፈጽሙ፣ ብድር መበደር እንዲችሉ እና በዲጂታል ገንዘብ እቁብ እንዲጥሉ የሚያስችለው የቴሌ ብር...

ችግር ፈችው የቀለም ቀንድ!

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ መሠረታዊ ከኾኑ ግብዓቶች ውስጥ የመማሪያ እና የማጣቀሻ መጽሐፍት አቅርቦት አንዱ ነው። በተለይም ደግሞ ቤተ መጽሐፍትን ከማቋቋም ባለፈ የትምህርት ሥርዓቱን በሚመጥኑ በቂ የማጣቀሻ መጽሐፍት ማደራጀት የተማሪዎችን...