ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ለአንድ የአብን ከፍተኛ አመራር ሹመት ሰጡ።

ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ከፍተኛ አመራር ለሆኑት ለአቶ መልካሙ ፀጋዬ ሹመት ሰጥተዋል። በዚህ መሰረትም አቶ መልካሙ ጸጋዬ የክልሉ ባሕል...

ከእጅ ወደ አፍ ያላለፈው ኢኮኖሚ!

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ኢትዮጵያ ከአጠቃላይ ዜጎቿ መካከል 84 በመቶው የሚኾነው በግብርና ሥራ እንደሚተዳዳሩ መረጃዎች ያሳያሉ፡፡ ምጣኔ ሃብታዊ እንቅስቃሴያቸው በግብርና ላይ ጥገኛ የኾኑ እንደ ኢትዮጵያ ያሉ ሀገራት ለግብርና ዘርፍ ትኩረት መሥጠት የምርጫ ጉዳይ...

ይቅርታ እና ምህረት ለማን፣ መቼ እና እንዴት?

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በኢትዮጵያ በማረሚያ ቤቶች የሚገኙ የሕግ ታራሚዎች ሥልጣን ባለው አካል በእስር የእርማት ጊዜያቸውን ሳያጠናቅቁ በይቅርታ ወይም በምህረት ሊለቀቁ የሚችሉበት የሕግ አሠራር አለ፡፡ በዚህ ሕግ መሠረትም ባሕላዊ፣ ሃይማኖታዊ፣ ሕዝባዊ እና ፖለቲካዊ...

“ሕማሙን ያስባሉ፤ መከራውን ያስታውሳሉ”

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በደል ሳይኖርበት እንደበደለኛ የተቆጠረውን፣ ግፍ ሳይኖርበት እንደግፈኛ የተገፋውን፣ የተዳፋውን፣ መራራ ሐሞት የጠጣውን፣ ጎኑን በጦር የተወጋውን፣ ደሙን ያፈሰሰውን፣ ሥጋውን የቆረሰውን፣ እግር እና እጁ የተቸነከረውን፣ በመስቀል ላይ የተሰቀለውን አምላካቸውን እያሰቡ ያለቅሳሉ፣...

የሰሜን ጎጃም ኮማንድፖስት በአዴት ከተማ በጽንፈኞች ታግቶ የነበረ የሰባት ዓመት ህጻን አስለቀቀ።

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ሚያዝያ 11/2016 ዓ.ም በአዴት ከተማ አዩ መሐመድ የሚባል የሰባት ዓመት ህጻን አግቶ በመውሰድ ገንዘብ ካልሰጡት እንደሚገድለው በመዛት ከህጻኑ ቤተሰቦች ጋር ሲደራደር ቆይቷል ተብሏል። በአካባቢው የሚገኘው የሀገር መከላከያ ሰራዊት ባደረገው...