ባለፉት ሁለት ዓመታት የሕዝብ አገልግሎት ለሚሰጡ ተሽከርካሪዎች 29 ቢሊየን ብር ድጎማ መደረጉን የነዳጅ እና...

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የነዳጅ ዲፖ ግንባታን እና የማጓጓዣ አማራጭን በማስፋት ፈጣን የነዳጅ አቅርቦት ሥርዓት ለመዘርጋት እየተሠራ መኾኑን የኢትዮጵያ ነዳጅ እና ኢነርጂ ባለሥልጣን አስታውቋል። የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ሳህረላ አብዱላሂ በሰኔ ወር 2014...

በአካባቢው የተገኘውን ሠላም ኅብረተሠቡ ማስቀጠል እንዳለበት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አሳሰቡ።

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በአካባቢው የተገኘውን ሠላም ህብረተሠቡ ማስቀጠል አለበት ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ.ር) ገልጸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን የተናገሩት ወለጋ ስታድየም በተደረገ ዝግጅት ላይ መኾኑንም የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት በማኀበራዊ ትስስር ገጹ...

የጽዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ አካል የኾነው የጽዳት እና አረንጓዴ ልማት ሥራ ተጀመረ፡፡

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) አነሳሽነት የተጀመረው ጽዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ “ጽዱ ከተሞች ለኢትዮጵያ ከፍታ” በሚል መሪ ሃሳብ በይፋ አስጀምሯል። በማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓቱ ላይ...

የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የጽዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄን በመቀላቀል የ5 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ።

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የጽዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄን በመቀላቀል የ5 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል። ኮርፖሬሽኑ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ይፋ የሆነውን የ“ጽዱ ጎዳና - ኑሮ በጤና” ንቅናቄን በመደገፍ...

ናሚቢያ ኤች.አይ.ቪ እና የጉበት ቫይረስ ከእናት ወደ ልጅ እንዳይተላለፍ ለማድረግ እየሠራች ያለችው ሥራ...

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በዓለም ካለው የኤች.አይ.ቪ ቫይረስ ስርጭት ከግማሽ በላይ የሚኾነውን የሚሸፍኑት የአፍሪካ ምሥራቃዊ እና ደቡባዊ አካባቢዎች መኾናቸውን የአፍሪካ ኒውስ ዘገባ ያመለክታል። በተጨማሪም ሁለት ሦስተኛ የሚኾነው የዓለማችን የጉበት ቫይረስ ሥርጭት...