“ግባችን በሁሉም ዘንድ ትብብርን እና አንድነት ማሳደግ ነው” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 4/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባስተላለፉት መልእክት "ዛሬ በባሕር ዳር ከተማ የተመረቀው የዓባይ ድልድይ በሰዎች መካከል ያለን ግንኙነት በማጠናከር እና የንግድ እድሎችን በማሳደግ...
“የዓባይ ድልድይ ኅብረታዊ ምሉዕነትን ለማፅናት ከክልላዊ ወሰኖች የሚሻገር ትርክት የመቅረፅ ትልማ ማሳያ ነው” ጠቅላይ...
ባሕር ዳር: ግንቦት 04/2016 ዓ.ም (አሚኮ)
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) እንደገለጹት ዛሬ በባሕርዳር ከተማ የተመረቀው የዓባይ ድልድይ በሰዎች መካከል ያለን ግንኙነት በማጠናከር እና የንግድ እድሎችን በማሳደግ ረገድ ከፍተኛ ርምጃ ነው። ከግዘፋዊ ቁሳዊ መዋቀሩ...
አቶ ያደታ ጁኔዲ ለ#ጽዱኢትዮጵያ ዲጂታል ቴሌቶን የ5 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረጉ።
ባሕር ዳር: ግንቦት 4/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ለ#ጽዱ-ኢትዮጵያ ዲጂታል ቴሌቶን ንቅናቄ እንደቀጠለ ነው።
አቶ ያደታ ጁኔዲ #ጽዱ-ኢትዮጵያ ንቅናቄን በዲጅታል ቴሌቶን በአንድ ጀምበር የ50 ሚሊየን ብር ገቢ የማሰባሰብ ንቅናቄን በመቀላቀል የ5 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርገዋል፡፡
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
“በታላቁ ወንዝ የተገነባው ታላቁ ድልድይ ለአማራ ክልል ልዩ ጸጋና በረከት ነው” ርእሰ መሥተዳድር...
ባሕር ዳር: ግንቦት 04/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በታላቁ ወንዝ የተገነባው ታላቁ ድልድይ ተመርቋል። በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)፣ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው፣ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፣ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ...
“ኢትዮጵያ የሚገባትን፣ የአማራ ሕዝብ የሚገባውን፣ ባሕር ዳርም ለውበቷ የሚመጥን ታላቁን ሥራ በጋራ ለማስመረቅ በቅተናል”...
ባሕር ዳር: ግንቦት 04/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በታላቁ ወንዝ የተገነባውን ታላቁን ድልድይ መርቀው ሥራ አስጀምረዋል። በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ድልድዩ ወገን ከወገን፣ ቤተሰብን ከቤተሰብ፣ ሕዝብን ከሕዝብ የሚያገናኝ ንግድ የሚያሳልጥ በሰዎች አዕምሮ...








