ኢትዮጵያ የዓለም የንግድ ድርጅትን የምትቀላቀልበትን ሂደት ማፋጠን በሚቻልባቸው መንገዶች ዙሪያ ውይይት ተካሄደ።

ባሕር ዳር: ግንቦት 7/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ የዓለም የንግድ ድርጅት የአዲስ አባል ሀገራት ድርድር የሥራ ዘርፍ ዳይሬክተር የኾኑትን ሚስ ማይካ ኦሺካዋን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። ሁለቱ ባለስልጣናት ኢትዮጵያ...

በብልፅግና ፓርቲ እና በሕወሃት መካከል የተጀመረው የፓርቲ ለፓርቲ ፓለቲካዊ ውይይት ተካሄደ።

ባሕር ዳር: ግንቦት 07/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በብልፅግና ፓርቲ እና በሕወሃት መካከል የተጀመረው የፓርቲ ለፓርቲ ፓለቲካዊ ውይይት ለሦስተኛ ጊዜ በመቐለ ከተማ በዛሬው ዕለት ግንቦት 7/2016 ተካሂዷል::በውይይቱም ቀደም ሲል የተደረሰውን የፓርቲ ለፓርቲ የግንኙነት መርሆዎች በማስታወስና የተጀመረውን ዋና...

“ያደገ መንግሥት ትልቁ እና የመጨረሻው ጉዳይ ዜጎችን በፍጥነት እና በታማኝነት አገልግሎት መስጠት ነው”...

ባሕር ዳር፡ ግንቦት 7/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ የአዘርባጃን የሥራ ጉብኝታቸውን እና የተደረጉ የጋራ ስምምነቶችን አስመልክተው ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ በማብራሪያቸውም በሀገሪቱ በቴክኖሎጂ የተደገፈ የሕዝብ አገልግሎት አሰጣጥን መመልከታቸውን ገልጸዋል፡፡ የአገልግሎት...

ባለፉት ዘጠኝ ወራት በትምህርት ዘርፉ የተሠሩ ሥራዎች ውጤታማ እንደነበሩ ትምህርት ቢሮ ገለጸ፡፡

ባሕር ዳር: ግንቦት 07/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ከሰሜን ሸዋ፣ ከምሥራቅ ጎጃም ዞን፣ ከደብረብርሃን እና ደብረማርቆስ ከተማ አሥተዳደር የትምህርት መሪዎች፣ ከሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህራን እና ሱፐር...

“ባለፈው ሳምንት በክልሉ ስኬታማ ሁነቶች ተካሂደዋል” መንገሻ ፈንታው (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: ግንቦት 7/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ኀላፊ መንገሻ ፈንታው (ዶ.ር) በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ በመግለጫቸውም በክልሉ ባለፉት ሳምንታት በርካታ ሁነቶች መካሄዳቸውን ገልጸዋል፡፡ በጎንደር ከተማ የዲሞክራሲ ባሕል ግንባታ የዘጠኝ ወራት...