የሰላም ጥሪውን መቀበል ማሸነፍ እንጂ መሸነፍ አለመኾኑን የሰቆጣ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ።

ሰቆጣ: ግንቦት 9/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በአማራ ክልል በተከሰተው የሰላም እጦት ምክንያት በክልሉ ምጣኔ ሃብታዊ እና ማኅበራዊ ተፅዕኖ አሳድሯል። ይህንን ችግር ለመፍታትም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ያቀረቡት የሰላም ጥሪ ወቅቱን የጠበቀ እና አግባብነት ያለው መኾኑን...

“የጎንደር ከተማ ሕዝብ ውኃ ተጠምቷል፤ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስተላለፉት መመሪያ ችግራችንን እንደሚፈታ እንጠብቃለን” የከተማዋ ነዋሪ

ባሕር ዳር: ግንቦት 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች ከሚያነሷቸው ቀዳሚ ጥያቄዎች መካከል የንጹሕ መጠጥ ውኃ አንደኛው ነው፡፡ የከተማዋን የሕዝብ ብዛት፣ ፍላጎት እና የሥራ እንቅስቃሴ የሚመጥን የውኃ አቅርቦት የለምና ነዋሪዎች ሲጠይቁ ኖረዋል፤ ዛሬም ጥያቄ...

ያገኙትን አንጻራዊ ሰላም ለማስቀጠል ከመንግሥት ጎን ተሰልፈው በጋራ እንደሚሠሩ የቡሬ ከተማ ነዋሪዎች አረጋገጡ፡፡

ባሕር ዳር: ግንቦት 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የጎጃም ኮማንድፖስት በወቅታዊ የሰላም እና ፀጥታ እንዲሁም የልማት ሥራዎች ዙሪያ ባካሄደው መድረክ ላይ የቡሬ ከተማ ነዋሪዎች የአካባቢያቸውን ሰላም ለማስጠበቅ ከመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች ጋር በጋራ በመሰለፍ እንደሚሠሩ ተናግረዋል፡፡ ነዋሪዎቹ...

በውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ሪፎርም ውስጥ የዜጎች የክብር ጉዳይ ትልቅ ትኩረት ተሰጥቶታል።

ባሕር ዳር: ግንቦት 9/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የሥራ እና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል እንደገለጹት የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ሰፊ ሪፎርም እየተከናወነበት ነው። በሪፎርሙም መንግሥት በግልጽ ያስቀመጠው የዜጎች የክብር ጉዳይ መኾኑን አንስተዋል። በዚህም አንደኛው የዜጎችን እንግልት መቀነስ...

አካባቢን መጠበቅ እና መንከባከብ የተሻለ ማኅበረሰብን ለመፍጠር ያለው ሚና የጎላ መኾኑን የኢትዮጵያ አካባቢ ጥበቃ...

አዲስ አበባ: ግንቦት 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ ከሚመለከታቸው የፌዴራል እና የክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች እንዲሁም ከቋሚ ኮሚቴ አባላት ጋር የ2016 ዓ.ም የዘጠኝ ወራት የዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ እያካሄደ ነው። በዘጠኝ ወራት ሪፖርቱ ላይ...