“ከ34 ሺህ በላይ ተማሪዎች የ8ኛ ክፍል ፈተናን እየወሰዱ ነው” የደቡብ ወሎ ዞን

ደሴ: ሰኔ 04/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ከ34 ሺህ በላይ ተማሪዎች የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተናን በሰላማዊ መንገድ እየወሰዱ መኾኑን የደቡብ ወሎ ዞን አሥታውቋል፡፡ የደቡብ ወሎ ዞን ትምህርት መምሪያ ኀላፊ ዓለምነው አበራ በዞኑ 620 ትምህርት ቤቶች ፈተናውን...

ምክር ቤቱ የሕዝብ በዓላት እና የበዓላትን አከባበር ለመወሰን የወጣውን ረቂቅ አዋጅ አጸደቀ፡፡

ባሕር ዳር: ሰኔ 04/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 31ኛ መደበኛ ስብሰባው የሕዝብ በዓላትን እና የበዓላትን አከባበር ለመወሰን የወጣውን ረቂቅ አዋጅ መርምሮ አጽድቋል። ረቂቅ አዋጁን ላለፉት ሦስት ወራት በዝርዝር ሲመለከቱ የነበሩት የጤና፣ ማኅበራዊ...

ኢትዮጵያ እና ደቡብ አፍሪካ በስትራቴጂያዊ አጋርነት ዙሪያ መከሩ።

ባሕር ዳር: ሰኔ 04/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ እና ደቡብ አፍሪካ ከወራት በፊት የተፈረመውን ስትራቴጂያዊ አጋርነት ተግባራዊ ማድረግ በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ መክረዋል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ከደቡብ አፍሪካ የዓለም አቀፍ ግንኙነት እና ትብብር...

ምክትል ፕሬዚዳንት እና ሌሎች ዘጠኝ ሰዎች የጫነውን የወታደራዊ አውሮፕላን የማፈላለጉ ሥራ ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡

ባሕር ዳር: ሰኔ 04/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የማላዊ የፕሬዚዳንት ጽሕፈት ቤት የሀገሪቱን ምክትል ፕሬዚዳንት እና ሌሎች ዘጠኝ ሰዎችን የጫነ የወታደራዊ አውሮፕላን መሰወሩን አስታውቋል። የ51 ዓመቱን ምክትል ፕሬዚዳንት ሳኡሎስ ቺሊማን እና ሌሎችንም ሰዎች ጭኖ ከዋና ከተማው ሊሎንግዊ የተነሳው...

የወጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ከቻይና አቻቸው ጋር ተወያዩ።

ባሕር ዳር: ሰኔ 04/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ከቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ይ ጋር ተወያይተዋል። ሚኒስትሮቹ የሁለቱን ሀገራት “በሁኔታዎች የማይለዋወጥ ስትራቴጂያዊ አጋርነት" በተለያዩ መስኮች የበለጠ ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ተነጋግረዋል።...