“ውስጣዊ ችግሮቻችንን ባለመቅረፋችን ምክንያት ተጋላጭነታችን ጨምሯል” ዘሪሁን ፍቅሩ (ዶ.ር)

ደሴ: ሰኔ 06/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር "ለዘላቂ ሰላም እና ልማት ግንባታ የወጣቶች ሚና" በሚል መሪ መልዕክት ከወጣቶች ጋር ውይይት እያካሄደ ነው። የውይይቱ ተሳታፊ የከተማዋ ወጣቶች በሃሳብ የበላይነት ማመን ለሰላም መስፈን ቁልፍ መኾኑን...

“በክልሉ መንግሥት የጥርሀሆ ድልድይ በመገንባቱ የአካባቢው ነዋሪዎችን የዘመናት ጥያቄ ምላሽ የሰጠ ነው” የማዕከላዊ ጎንደር...

ባሕር ዳር: ሰኔ 06/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በምሥራቅ በለሳ ወረዳ የጥርሀሆ ወንዝ ድልድይ ተገንብቶ ለአገልግሎት ዝግጁ ኹኗል። የድልድዩ መገንባት ከፍተኛ የኾነ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ እንደሚያስገኝላቸው የአካባቢው ነዋሪዎች ተናግረዋል። ከዚህ በፊት በኅብረተሰቡ ላይ...

“ብቁ እና ጤናማ ሀገር ተረካቢ ትውልድ ለመፍጠር የከተሞቻችንን ጽዳት መጠበቅ ልምድ ማድረግ ይኖርብናል” ...

ደብረ ብርሃን: ሰኔ 06/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጽዱ አካባቢን ለመፍጠር በሀገር አቀፍ ደረጃ የተለያዩ ተግባራት በመከናወን ላይ ናቸው፡፡ ጽዱ አካባቢ እና ጽዱ ጤና ተቋም ለተሟላ ጤንነት በሚል መሪ መልዕክት በደብረ ብርሃን ከተማ የጽዱ ከተማ ሥራ...

በአማራ ክልል መጠነኛ የገበያ መረጋጋት መኖሩን የአማራ ክልል ንግድ እና ገበያ ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡

ባሕር ዳር: ሰኔ 06/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በክልሉ ከባለፈው ጊዜ ጋር ሲነጻጸር መጠነኛ የገበያ መረጋጋት የሚታይበት የግብርና ምርት ዋጋ መኖሩን የአማራ ክልል ንግድ እና ገበያ ልማት አስታውቋል፡፡ በአማራ ክልል ንግድ እና ገበያ ልማት ቢሮ ...

ከ29 ሚሊዮን ብር በላይ በኾነ ወጪ የተገነባው የጥርሀሆ ድልድይ ለአገልግሎት ዝግጁ ኹኗል።

ባሕር ዳር: ሰኔ 06/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በምሥራቅ በለሳ ወረዳ የጥርሀሆ ወንዝ ድልድይ ተገንብቶ ለአገልግሎት ዝግጁ ኾኗል። የድልድዩ መገንባት ከፍተኛ የኾነ ማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ እንደሚያስገኝላቸው የአካባቢው ነዋሪዎች ተናግረዋል። ከዚህ በፊት በኅብረተሰቡ ላይ...