የገበያ ጉድለት በመንግሥት አቅም ብቻ የማይሞላ በመኾኑ የግሉ ዘርፍ ሚና የጎላ መኾኑ ተገለጸ።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 2/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ጋር ለመሥራት የሚያስችል ውይይት አካሂዷል፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል በመድረኩ የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍን ለማሳደግ ወደ ሥራ የገባውን አዲሱን የአምራች ኢንዱስትሪ ፖሊሲ ተግባራዊ ለማድረግ የግሉ...
ከሕገወጥ ነጋዴዎች የተወረሰ 800 ሺህ ሊትር ዘይት ተከፋፈለ፡፡
ባሕር ዳር: ነሐሴ 2/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ከሕገወጥ ነጋዴዎች የተወረሰ 800 ሺህ ሊትር ዘይት ለሸማቾች ኅብረት ሥራ ማኅበራት ተከፋፋፍሏል፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የጉለሌ ክፍለ ከተማ ከሕገ ወጥ ነጋዴዎች የወረሰውን 800 ሺህ ሊትር ዘይት ለ10 የሸማቾች...
ከ641 ሺህ ኩንታል በላይ የጥጥ ምርት ለመሠብሰብ እየሠራ መኾኑን የምዕራብ ጎንደር ዞን ግብርና መምሪያ...
ባሕር ዳር: ነሐሴ 2/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በመምሪያው የሰብል ልማት እና ጥበቃ ባለሙያው አቶ ደግሰው አየለ አካባቢው ለጥጥ ልማት ያለውን ምቹ ሁኔታ በመጠቀም ልማቱ መስፋፋቱን ገልጸዋል፡፡ በዘንድሮው የክረምት ወቅት የጥጥ ልማቱን ምርታማነት ለማሳደግ ከ800 ኩንታል...
“እየተከልን እናንብብ” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
ኢትዮጵያ የተለያዩ ሥልጣኔዎችን በተለያዩ አካባቢዎችና በተለያዩ ዘመናት አስተናግዳለች፡፡ ሁሉም ለዚህች ሀገር ዛሬ ያበረከቱት ዕሴት አለ፡፡ ነገር ግን ሁሉም ለማለት በሚቻል ሁኔታ ለሦስት እልፍ ዓመት ጥቂት ፈሪ ዘመን ያህል አንድ ወጥ የመንግሥት ሥርዓትና የሕይወት ዘይቤ...
“የብዙ እናቶችን ልብ የሰበረው የሰላም አጦት”
ባሕር ዳር: ነሐሴ 02/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል በተከሰተው የጸጥታ ችግር ወንድም ወንድሙን እና እህቱን እያጠፋ ብሎም አንጡራ ሃብቱን እያወደመ በመኾኑ ተፋላሚ ኀይሎች ልዩነታቸውን በሰላም እንዲፈቱ እናቶች እየጠየቁ ነው። ሀሳባቸውን የሰጡን በጭስ...








