“አብሮነት እና ወንድማማችነት ብቸኛ መውጫ በራችን ነው፤ ያለአብሮነት ሀገር ማሻገር አይቻልም” የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር...
ባሕር ዳር: ነሐሴ 6/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር እና የአንፆኪያ ገምዛ ወረዳ አዋሳኝ ቀበሌዎች ከአካባቢው የተለያዩ የማኅበረሰብብ ክፍሎች ጋር የግጭት መፍቻ የእርቀ ሰላም መርሐ ግብር አካሂደዋል። የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዋና አስተዳዳሪ አሕመድ አሊ ሁለት...
የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል በጎንደር ከተማ ዳግም የተጀመሩ የልማት ፕሮጀክቶችን እየተመለከቱ ነው፡፡
ባሕር ዳር: ነሐሴ 6/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በሰጡት የሥራ አመራር በጎንደር ከተማ ዳግም የተጀመሩ የልማት ፕሮጀክቶችን የሥራ እንቅስቃሴ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል እየተመለከቱ ነው፡፡
አሁን ላይ የመገጭ የመስኖ እና የመጠጥ ውኃ ግድብ...
በዞኑ ከሚገኙ ግብር ከፋዮች ውስጥ 85 በመቶ የሚኾኑት ከፍለው ማጠናቀቃቸውን የደቡብ ወሎ ዞን ገቢዎች...
ደሴ: ነሐሴ 06/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ ወሎ ዞን ከ44 ሺህ በላይ ከሚኾኑ ግብር ከፋዮች ግብር ለመሰብሰብ በእቅድ ተይዞ እየተሠራ ነው። ከዚህ ውስጥም እስካሁን 85 በመቶ የሚኾኑት የሚጠበቅባቸውን ግብር በወቅቱ ከፍለው አጠናቅቀዋል።
በዞኑ ግብር መክፈል...
የድህረ ምረቃ ፕሮግራም መግቢያ ፈተና እስከ ነሐሴ 10 ድረስ መራዘሙን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ባሕር ዳር: ነሐሴ 6/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ትምህርት ሚኒስቴር የድህረ ምረቃ ትምህርት ለመማር ወጥ የመግቢያ ፈተና እንደ ሀገር አቀፍ መስጠት መጀመሩ ይታወሳል፡፡
የ2017 ዓ.ም የመግቢያ ፈተናውን ለመስጠት ተማሪዎችን ለመመዝገብ ከሐምሌ 24 እስከ ነሐሴ 5/2016 ዓ.ም ድረስ...
የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል ለሥራ ጉብኝት ጎንደር ከተማ ገቡ።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 6/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል ለሥራ ጉብኝት ዛሬ ጠዋት ላይ ጎንደር ከተማ ገብተዋል
ሚኒስትሩ ወደ ጎንደር ከተማ ሲገቡ የጎንደር ከተማ ምክትል ከንቲባ ደብሬ የኋላን ጨምሮ የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በአጼ...








