“መሪዎች ሰላሙን ከማስጠበቅ ጎን ለጎን እየሠሩት ያለው የልማት ሥራ የሚያሥመሠግን ነው” ምክትል ርእሰ መሥተዳድር...
ደሴ: ነሐሴ 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ምክትል ርእስ መሥተዳድር እና በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት የተመራ ልዑክ በኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር እየተሠሩ ያሉ የልማት ሥራዎችን ተመልክቷል። የልዑካን ቡድኑ አባላት ኮምቦልቻ ሰላሟን አስጠብቃ እየሠራች ያለችው...
“ፓርኩ ከደብረ ብርሃን ዩንቨርሲቲ ጋር በመቀናጀት ለተሻለ ምርታማነትና የቴክኖሎጂ ሽግግር የራሱን አበርክቶ ሊወጣ ይገባል”...
ባሕር ዳር: ነሐሴ 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የደብረ ብርሃን ኢንደስትሪ ፓርክ ከተመሰረተ ጀምሮ የሀገርን ኢኮኖሚ ለማሳደግ፣ ቀልጣፋና አመቺ የኢንቨስትመንትና የንግድ ሁኔታ ለመፍጠር የሄደበት ሥራ አበራተች መኾኑን በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የከተሞች ልማት ዘርፍ አስተባባሪ እና የከተማ...
የሻደይ በአልን ምክንያት በማድረግ በሰቆጣ ከተማ የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው።
ሰቆጣ: ነሐሴ 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ሰቆጣ ከተማ የሻደይ በአልን ምክንያት በማድረግ የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው።
በመርሐ ግብሩም የብሔረሰብ አሥተዳደሩ ዋና አስተዳዳሪ ኃይሉ ግርማይን ጨምሮ ከፍተኛ የብሔረሰብ አሥተዳደሩ መሪዎች ፣ የየወረዳ የባሕልና...
የኮምቦልቻ ከተማን የውኃ ችግር ይፈታል የተባለው ፕሮጀክት!
ባሕር ዳር: ነሐሴ 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር እየተከናወኑ ከሚገኙ ፕሮጀክቶች ውስጥ የኮምቦልቻ የመጠጥ ውኃ ግንባታ አንዱ ነው። ፕሮጀክቱ በተቀመጠለት ጊዜ እንዲጠናቀቅ ተጠይቋል።
በኮምቦልቻ ከተማ ነዋሪ የኾኑት ተናኘ ወርቄ እንዳሉት በከተማ አሥተዳደሩ ያለው...
ሰቆጣ ለሻደይ በዓል የሚገቡ እንግዶቿን በፍቅር እና በክብር እየተቀበለች ነው።
ሰቆጣ: ነሐሴ 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የሰቆጣ ከተማ ለሻደይ በዓል ወደ ከተማዋ የሚገቡ እንግዶችን በመቀበል ላይ እንደምትገኝ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ መላሽ ወርቃለም ገለጹ፡፡
ነሐሴ 16/2016 ዓ.ም በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር በሰቆጣ ከተማ የሚከበረውን የሻደይ በዓልን...








