“ከ242 ሺህ በላይ ዜጎች የኮደርስ ሥልጠና እየወሰዱ ነው” የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት
ባሕር ዳር: ጥቅምት 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ድኤታ ሰላማዊት ካሳ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ የወጣቶችን ዓለም አቀፍ የደረጃ ተወዳዳሪነት ለማሳደግ የ5 ሚሊዮን ኮደሮች መርሐ ግብር ተግባራዊ መደረጉን ገልጸዋል፡፡ ...
“የከንቲባ ችሎት እና አሚኮ አደባባይ የቴሌቪዥን ፕሮግራም የሕዝብን ጥያቄ እያመላከቱ ነው” አሕመዲን ሙሐመድ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ጥቅምት 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ)የአማራ ክልል ከተማ እና መሠረተ ልማት ቢሮ የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የሥራ አፈጻጸምን ገምግሟል፡፡ የከተማ እና መሠረተ ልማት ቢሮ በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት በርካታ ሥራዎችን መሥራቱ...
“ከረሃብ ነጻ የኾነ ዓለም፣ የሚል መርሐ ግብር በጥቅምት ወር በኢትዮጵያ ይካሄዳል” የመንግሥት ኮሙኒዩኬሽን
ባሕር ዳር: ጥቅምት 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) መርሐ ግብሩ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ፖሊሲዎች የሚቀረጹበት፣ አዳዲስ ሃሳቦች የሚንሸራሸሩበት ይሆናል ሲሉ የመንግሥት ኮሙኒዩኬሽን ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ ተናግረዋል። በመርኃ ግብሩ ከተለያዩ ዓለማት የመጡ ከ1 ሺህ...
“በአማራ ክልል በተያዘው የበጀት ዓመት 47 ነጥብ 2 ኪሎ ሜትር የኮሪደር ልማት በከተሞች ይሠራል...
ባሕር ዳር: ጥቅምት 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከተማ እና መሠረተ ልማት ቢሮ የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የሥራ አፈጻጸም እየገመገመ ነው። በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የከተማ ዘርፍ አስተባባሪ እና የከተማ እና መሠረተ...
ሾተላይ ምንድን ነው? እንዴትስ ይከሰታል?
ባሕር ዳር: ጥቅምት 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአንዳንድ ነፍሰጡር ሴቶች ላይ የሚታየው ሾተላይ የሚባለው የጤና እክል ብዙ ጊዜ ጽንሱ እንዲጨናገፍ የሚያደርግ እና ከተወለደም በኋላ ቢኾን ሕጻኑ እንዳያድግ የሚያደርግ የጤና እክል ነው፡፡
ለመኾኑ ሾተላይ በጤና ባለሙያዎች...







