የወባ በሽታ ስርጭት እየጨመረ መምጣቱን የደብረማርቆስ ከተማ አሥተዳደር አስታወቀ።

ደብረ ማርቆስ: ጥቅምት 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ)በደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር ከሐምሌ/2016 ዓ.ም እስከ ጥቅምት/2017 ዓ.ም ባሉት ጊዜያት ከ2ሺህ 50 በላይ የሚኾኑ የማኅበረሰብ ክፍሎች በበሽታው ተጠቂ መኾናቸው ተጠቁሟል። በደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር በወባ በሽታ የሚያዙ...

“ሁላችንም ያጋጠመን ችግር እና መፍትሔ ላይ በግልጽ ተወያይተን ወደ ሥራ መግባት አለብን” ተቀዳሚ ምክትል...

ባሕር ዳር: ጥቅምት 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ''ሠላም ለሁሉም፤ ሁሉም ለሠላም'' በሚል መሪ ሃሳብ የሰሜን ጎጃም ዞን እና የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር የመሥሪያ ቤቶች ቡድን መሪዎች ውይይት ተጀምሯል። ውይይቱ በወቅታዊ የሠላም ችግር እና በአገልግሎት አሰጣጥ...

ኢትዮጵያ በኢንተርፖል ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ እየተሳተፈች ነው።

ባሕር ዳር: ጥቅምት 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ)በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ በ92ኛው የኢንተርፖል ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ እየተሳተፈ ነው። 92ኛው የኢንተርፖል ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ ስኮትላንድ ግላስኮው እየተካሄደ ይገኛል። በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ...

ታጥቀው በጫካ የወጡትን ኀይሎች በመምከር ወደ ሰላም መንገድ እንዲመጡ የድርሻቸውን እንደሚወጡ የሰላም ኮንፈረንስ ተሳታፊዎች...

ገንዳውኃ: ጥቅምት 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በምዕራብ ጎንደር ዞን በመተማ ዮሐንስ ከተማ አሥተዳደር ከሕዝቡ ጋር "ሰላም ለሁሉም ሁሉም ለሰላም" በሚል መሪ መልዕክት የሰላም ኮንፈረንስ ተካሂዷል። የመድረኩ ተሳታፊዎች የተገኘውን አንፃራዊ ሰላም ለማስቀጠል ሁሉም ለሰላም ሊቆም ይገባል...

“ሕዝቡ መንግሥት ሰላምን ለማረጋገጥ እየወሰደ ያለውን እርምጃ ሊደግፍና የበኩሉን ሊወጣ ይገባል” ማማሩ አያሌው (ዶ.ር)

ደብረ ማርቆስ: ጥቅምት 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ)"ሰላም ለሁሉም፣ ሁሉም ለሰላም" በሚል መሪ ሀሳብ በደጀን ከተማ ሕዝባዊ ውይይት ተካሂዷል። ከውይይቱ ተሳታፊዎች አንዷ የኾኑት ወይዘሮ ብርቱካን መንግሥቱ የደጀን ከተማ ነዋሪ ናቸው። በአነስተኛ ንግድ የቤተሰባቸውን ሕይወት ይመራሉ። ከአንድ...