የአየር ኃይል 89ኛ ዓመት የምስረታ በዓል እየተከበረ ነው።
ባሕር ዳር: ኅዳር 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢፌዴሪ አየር ኃይል 89ኛ ዓመት የምስረታ ቀን በዓል "የተከበረች ሀገር የማይደፈር አየር ኃይል" በሚል መሪ ሃሳብ በተለያዩ ሁነቶች እየተከበረ ይገኛል። የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ...
“እኛ ኢትዮጵያዊያን ከጥል ይልቅ በፍቅር ተሳስረን እንድንኖር የሚያስችሉን ታሪኮች ያሉን ሕዝቦች ነን” አፈ ጉባኤ...
ደብረ ብርሃን: ኅዳር 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) “ሀገራዊ መግባባት ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ሃሳብ 19ኛው የብሔር ብሔረሰቦች ቀን በዓል በደብረ ብርሃን ከተማ እየተከበረ ነው፡፡
በዓሉ በከተማ አስተዳደሩ ምክር ቤት አዘጋጅነት ነው እየተከበረ ያለው። በክብረ...
የሰሜን ጎጃም ዞን የእርሻ ትራክተሮችን ለተጠቃሚ አርሶ አደሮች አስረከበ።
ባሕር ዳር: ኅዳር 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ)የሰሜን ጎጃም ዞን ግብርና መምሪያ የእርሻ ትራክተሮችን ለተጠቃሚ አርሶ አደሮች አስረክቧል።
በርክክብ ሥነ ሥርዓቱ የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)፣ በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የገጠር...
በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ከ561 ቶን በላይ ዓሣ ተመርቷል።
ባሕር ዳር: ኅዳር 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በዓሣ ምርት የተሠማሩ 22 ማኅበራት ከባለፈው ሐምሌ ወር ጀምሮ 561 ነጥብ 5 ቶን የዓሣ ምርት ለአካባቢው እና ማዕከላዊ ገበያ አቅርበዋል።
ግድቡ ከኃይል ማመንጨት ባለፈ ለወጣቶች...
የሳይበር ሉዓላዊነት
ባሕር ዳር: ኅዳር 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሀገር ሉዓላዊነት ሲነሳ መልከዓ ምድራዊ ሉዓላዊነት ብቻ ይምሰል እንጅ ዘርፈ ብዙ እንደኾ በኢንፎርሜሽን ደኅንነት አገልግሎት የኢንፎርሜሽን ኢንሹራንስ ዘርፍ አሥተባባሪ የኾኑት ሃኒቫል ለማ ይገልጻሉ፡፡ የሳይበሩ ዓለም ቀደም ተብሎ የሚታሰበውን...








