የተዘነጋው የጤና ችግር!

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) እንደ አውሮፖውያኑ የዘመን አቆጣጠር የ2023 የዓለም ጤና ድርጅት መረጃ እንደሚያሳየው በዓለም ላይ ወደ 40 ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎች ኤች አይ ቪ ኤድስ በደማቸው ውስጥ እንዳለባቸው አስነብቧል። በዚሁ ዓመት 630...

“በትንሽ መዋጮ ሕይዎትን መታደግ አስችሏል” ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 17/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ጤና መምሪያ የ2017 ዓ.ም ጤና መድኅን የነባር አባላትን እድሳት እና የአዲስ አባላት ምዝገባ ንቅናቄ መድረክ በባሕር ዳር ከተማ አካሂዷል። መድረኩ "እንደ አቅሜ...

“የአዲስ አበባ የኮሪደር ልማት የከተማነት ፈተናን የሚፈታ ነው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

ባሕር ዳር: ታኅሳስ 17/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር የተገነቡ እና እየተገነቡ ያሉ የልማት ሥራዎችን ተመልክተዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት የብልጽግና ፓርቲ የሥራ አሥፈጻሚ...

ከ60 ሺህ በላይ ወገኖችን የማኅበረሰብ አቀፍ ጤና መድኅን ተጠቃሚ ለማድረግ ማቀዱን የባሕር ዳር ከተማ...

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 17/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ከ60 ሺህ በላይ ወገኖችን የማኅበረሰብ አቀፍ ጤና መድኅን ተጠቃሚ ለማድረግ ማቀዱን የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ጤና መምሪያ አስታውቋል። የባሕርዳር ከተማ አሥተዳደር ጤና መምሪያ የ2017 ዓ.ም የጤና...

ተፈናቃዮች ወደቀያቸው ተመልሰው ሰላማዊ ኑሮ እንዲመሩ ለማድረግ መንግሥት ቁርጠኛ መኾኑ ተገለጸ፡፡

ባሕር ዳር: ታኅሳስ 17/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል አደጋ መከላከል እና ምግብ ዋስትና ኮሚሽን በክልሉ የሚገኙ ተፈናቃዮችን በዘላቂነት ለማቋቋም ያስችላል ያለውን የስትራቴጂ ጥናት ለባለድርሻ አካላት አቅርቦ አወያይቷል፡፡ በአማራ ክልል አደጋ መከላከል እና ምግብ...