”የክርስቶስን በዓል ስናከብር ብቻችን አርደን የምንበላ ከኾነ በዓል አይደለም” ሊቀ ጉባዔ ሳሙኤል እንየው

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ በድምቀት ከሚከበሩ ሃይማኖታዊ በዓላት ውስጥ አንዱ የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት በዓል ነው። በየዓመቱ የሚከበረው ይኼው የልደት በዓል በርካታ ሃይማኖታዊ ይዘቶች እና ታሪኮች ይነገሩበታል። የኢየሱስ ክርስቶስን መወለድ በትንቢት ተነግረው...

“የሰላም ሰው ሆኖ መገኘት ከእግዚአብሔር ጋር መገናኘት ነው” ብጹዕ አቡነ ሕዝቅዔል

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የ2017 ዓ.ም የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በቅድስት ላሊበላ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው፡፡ በክብረ በዓሉ ላይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ብፁዓን አባቶች፣ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን፣ ካህናት፣ ምዕመናን፣ የመንግሥት...

“የክርስቶስ ልደት የአዲስ ተስፋ ጅማሮ፣ የብሩህ ዘመን ማብሰሪያ እና የሰላም ምልክት ነው” አቶ አራጌ...

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ልደትን በላሊበላ እጅግ ደማቅ እና ሁሉም ሊያየው የሚጓጓለት ሁነት ነው። የ2017 ዓ.ም የልደትን በዓል በላሊበላ መርሐ ግብርም ከአራቱም የሀገሪቱ ማዕዘናት የተሠባሠቡ አማኞች እንዲሁም ከተለያዩ ሀገራት የመጡ ጎብኝዎች በተገኙበት...

“እርቅ የቂም እና የጥላቻ ማፍረሻ ዓቅም ነው” አፈ ጉባዔ ፋንቱ ተስፋዬ

ባሕር ዳር ታኅሣሥ 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በደብረ ሮሃ ቅዱስ ላሊበላ ገዳማት በድምቀት እየተከበረ ነው። በበዓሉ የታደሙት የአማራ ክልል ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባዔ ፋንቱ ተስፋዬ መልዕክት አስተላልፈዋል። በመልዕክታቸው ለመላው ኢትዮጵያውያን...

“የላሊበላ አካባቢ ቅርሶችን የመንከባከብ ሥራው ተጠናክሮ ይቀጥላል” ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓልን ለማክበር በላሊበላ ተገኝተው የእንኳን አደረሳቹህ መልዕክት አስተላልፈዋል። ኢትዮጵያ በርካታ ሰው ሠራሽ እና የተፈጥሮ ሃብት ባለቤት መኾኗንም ገልጸዋል። ሀገሪቱ ያላትን ቅርስ...