“አሚኮ የክልሉ ሕዝብ የሰላም አየር እንዲተነፍስ የተጫወተው ሚና ከፍ ያለ ነው” አቶ ይርጋ ...
ባሕር ዳር: ጥር 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አሚኮ የተንቀሳቃሽ ማሰራጫ ስቱዲዮ ዛሬ መጠቀም ጀምራል፡፡ በዚህ የማሰራጫ ስቱዲዮ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ላይ የተገኙት በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የርእሰ መሥተዳደሩ የሕዝብ ግንኙነት አማካሪ እና የአሚኮ የቦርድ ሰብሳቢ...
ምክር ቤቱ የነዳጅ ውጤቶች የግብይት ሥርዓት ለመደንገግ የወጣውን ረቂቅ አዋጅ አጸደቀ።
ባሕር ዳር፡ ጥር 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የነዳጅ ውጤቶችን ግብይት ሥርዓት ለመደንገግ የወጣውን ረቂቅ አዋጅ በአብላጫ ድምጽ አጽድቋል። ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው 14ኛ መደበኛ ስብሰባው የንግድና ቱሪዝም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ...
“አሚኮ የተንቀሳቃሽ ስቱዲዮ ባለቤት መኾኑ ለሕዝቡ ከሚሰጠው አገልግሎት ባሻገር የውጭ ምንዛሬ ወጭንም ያድንልናል” የኢትዮጵያ...
ባሕር ዳር: ጥር 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ዘመናዊ ተንቀሳቃሽ ስቱድዮ ቴክኖሎጂ ገዝቶ መጠቀም ጀምሯል። በዚህ ዘመናዊ ተንቀሳቃሽ ስቱድዮ የምረቃ ሥነ ሥርዓት ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የኢትዮጵያ ብዙኀን መገናኛ ባለሥልጣን ምክትል ዳይሬክተር ግዛው...
“አሚኮ የበለጠ ለሕዝብ ተጠቃሚነት ይተጋ ዘንድ፣ ይህ ቴክኖሎጅ ይገባዋል” አሕመዲን ሙሐመድ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ጥር 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ዘመኑ የደረሰበትን የተንቀሳቃሽ የቴሌቪዥን የቀጥታ ማሰራጫ መሣሪያ በዛሬው ዕለት አስመርቆ አስጀምሯል።
በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ ንግግር ያደረጉት በምክትል ርዕሰ መሥተዳደር ማዕረግ የአማራ ክልል የከተማ ልማት ዘርፍ...
ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ደቡብ ወሎ ዞን ኮምቦልቻ ከተማ ገቡ።
ባሕር ዳር: ጥር 1/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በደቡብ ወሎ ዞን የልዩ ልዩ የልማት ሥራዎችን ለመመረቅ ኮምቦልቻ ከተማ ገብተዋል፡፡ ርእሰ መሥተዳድሩ በጉብኝታቸው በደቡብ ወሎ ዞን የተሠሩ የልማት ሥራዎችን ይመርቃሉ። የመስኖ...








