ከአዘዞ አርበኞች አደባባይ -ጎንደር መንገድ ግንባታ ፕሮጀክትን በቅርቡ እንደሚጠናቀቅ የኢትዮጵያ መንገዶች አሥተዳደር ገለጸ።

ባሕር ዳር፡ ጥር 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አጠቃላይ 12 ነጥብ 5 ኪሎ ሜትር ርዝመት የሚሸፍነውን ከአዘዞ አርበኞች አደባባይ - ጎንደር የአስፋልት ኮንክሪት መንገድ ግንባታ ፕሮጀክት በቅርቡ ለማጠናቀቅ ሰፊ እንቅስቃሴ እየተደረገ ይገኛል፡፡ የፌደራል መንግሥት በመደበው 1...

“ጥምቀት ለጎንደር ከማኅበራዊ ትስስሯ ባሻገር የምጣኔ ሃብት ምንጯም ነው” ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ቻላቸው ዳኛው

ጎንደር: ጥር 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የዕድሜ ዘመን ሙሽራ፣ የሥልጣኔ ቀንዲል፣ ቀደምቷ ከተማ እና መናገሻዋ ጎንደር በወርኃ ጥር ፍጹም ትለያለች። ሃይማኖት፣ ባሕል እና ማንነት የሚንሰላሰሉባት ከተማ ጥምቀት ልደቷ ኾኖ ያልፋል። ጎንደር ላለፉት 400 ዓመታት እንደ...

ለጥምቀት ጎንደር አይቀርም

ባሕርዳር: ጥር 08/2017 ዓ.ም(አሚኮ) ዘመን እና አዝማናት ሳይጋጩ፤ ዘመናዊነት እና ጥንታዊነት ሳይቃረኑ ከሚንጸባርቁባቸው ቀደምት ከተሞች መካከል ጥንታዊቷ እና ታሪካዊቷ ጎንደር አንዷ ናት። ጎንደር በረጅሙ እና ውጣ ውረድ በበዛበት የኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ እንደ አስረጂ...

“የመስኖ ልማት ሥራ ውጤታማ አድርጎናል” የቃብትያ ሁመራ አርሶ አደሮች

ሁመራ: ጥር 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን በበጋ መስኖ ልማት በመሠማራት ውጤታማ መኾናቸውን የቃብትያ ሁመራ ወረዳ የሩብ ዓሳ ቀበሌ አርሶ አደሮች ተናግረዋል። የመስኖ ልማት ሥራን ተቀጥሮ ከመሥራት አሁን ላይ ራሱን...

“የጥምቀት በዓልን ለመታደም የሚመጡ እንግዶችን ለመቀበል ተዘጋጅተናል” ወጣቶች

ጎንደር፡ ጥር 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በጎንደር ከተማ አሥተዳደር ከተለያዩ ማኅበራት እና አደረጃጀቶች የተወጣጡ ወጣቶች ከከተማዋ ከፍተኛ የሥራ ኅላፊዎች ጋር ተወያይተዋል፡፡ ወጣቶቹም በከተማዋ እየተከናወኑ ያሉ የልማት ሥራዎች ተስፋ ሰጭ መኾናቸውን በውይይት መድረኩ ላይ አስተያታቸውን ሰጥተዋል፡፡ በከተማዋ...