እየተሠሩ ያሉ የልማት ሥራዎችን በክልሉ መንግሥት በጀት እንዲደገፉ ለማድረግ እየተሠራ ነው።

ወልድያ: ጥር 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ቋሚ ኮሚቴ ሠብሣቢዎች እና አባላት በወልድያ ከተማ አሥተዳደር የኢኮኖሚ፣ የማኅበራዊ እና የመልካም አሥተዳደር ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ምልከታ፣ ቁጥጥር እና ድጋፍ አድርገዋል። ከሌማት ትሩፋት አኳያ ለተደራጁ ወጣቶች ሥራ...

“ቀደምት ኢትዮጵያውያን ልዩነታቸውን ወደ ጎን ትተው ሀገር አስቀጥለዋል”አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ

ባሕር ዳር: ጥር 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ ሉዓላዊነት፣ ብሔራዊ ጥቅም እና በሕዝብ ተጠቃሚነት ላይ የጋራ መግባባትን ማጠናከር እንደሚገባ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ተናግረዋል። በብሔራዊ መግባባት ላይ ያተኮረው ሁለተኛው የፓርላማ የዜጎች...

ከሕዳሴ ግድብ የሚመረተው ዓሳ ለገብያ እየቀረበ ነው።

ባሕር ዳር: ጥር 13/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ከታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሰው ሠራሽ ሐይቅ 1 ሺህ 950 ቶን የዓሣ ምርት መገኘቱን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ግብርና ቢሮ አስታውቋል። በቢሮው የእንስሳት እና ዓሣ ሃብት ልማት ዳይሬክተር ሃይሉ...

የኢንቨስትመንት ማነቆዎችን አይቶ እና ለይቶ ፈጣን ምላሽ መስጠት እንደሚገባ ተገለጸ።

ጎንደር: ጥር 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በታሪክ፣ በባሕል፣ በቅርስ፣ በትምህርት እና በሃይማኖት ጥንታዊ ከሚባሉት የሀገራችን ከተሞች መካከል ጎንደር ቅድሚያ ተጠቃሽ ናት። ጎንደር ስትነሳ መስራቿ አጼ ፋሲለደስ ትተውት ባለፉት አሻራ አብረው ቢታወሱም ስሟ ቀደም ብሎም በአጼ...

“የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ቃልኪዳን የቤተሰብ ፕሮጀክት ከጎንደር ሕዝብ ሀገር በቀል እሴት የተቀዳ ነው” አስራት አጸደወይን...

ጎንደር: ጥር 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ 70ኛ ዓመት ምስረታ እና 100ኛ ዓመት የጎንደር ሆስፒታል ምስረታ በዓል ከጥር 14/2017 ዓ.ም እስከ ሰኔ 30/2017 ዓ.ም በተለያዩ ዝግጅቶች ይከበራል፡፡ "የ70 ዓመታት የትምህርት ልህቀት እና የ100 ዓመታት...