“አንጋፋው የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሀገራዊ እና ተቋማዊ ራዕይን በማሳካት ጎዳና ላይ ነው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር...

ባሕር ዳር: ሰኔ 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት ዛሬ የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ፣ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ጋር በመሆን የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የ70 ዓመታት የላቀ...

ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ያስገነባቸውን ፕሮጀክቶች መርቀው ሥራ አስጀመሩ።

ጎንደር: ሰኔ 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ)የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የገነባቸውን የተለያዩ ፕሮጀክቶች መርቀው ሥራ አሥጀምረዋል። በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር፣ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፣ የአማራ ክልል ርእሰ...

የአማራ ወጣቶች አረንጓዴ ፎረም ኅብረተሰቡ በአረንጓዴ ልማት ሥራ እንዲሳተፍ ጠየቀ።

ባሕር ዳር: ሰኔ 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ወጣቶች አረንጓዴ ፎረም በ2017 ክረምት በሚያከናውናቸው ተግባራት ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር የንቅናቄ ማስጀመሪያ ውይይት አድርጓል። በውይይቱ ፎረሙ ስለሠራቸው ተግባራት እና በመጭው ክረምት በሚሠራቸው ሥራዎች ላይ ውይይት ተደርጓል። የውይይቱ ተሳታፊ...

✍️ የሩጫው ዓለም ጌጥ

ባሕር ዳር: ሰኔ 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አንዳንዶች ከራሳቸው አልፈው ለሀገር የተሰጡ እንቁዎች ናቸው፡፡ እውነት ለመናገር በአንድ ሰው ምክንያት ሀገር ከፍ ሲል ድንቅ ነገር ነው፤ ከራስ አልፎ ቤተሰብ፣ ሰፈር፣ ክልል እና ሀገር ያስጠራል ያኮራል፡፡ ከእነዚህ...

ለታላቁ ዩኒቨርስቲ ታላላቅ ፕሮጀክቶች።

ጎንደር፡ ሰኔ 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ የዘመናዊ ትምህርት ታሪክ ታላቅ አሻራ ካሳረፉ ተቋማት መካከል አንዱ ነው። ለዓመታት ለሀገር የሚጠቅሙ ምሁራንን አፍርቷል። ሀገር እርሱ በሚያወጣቸው ልጆች ተጠቅማለች። ዛሬም ከዘመኑ ጋር ራሱን እያወዳጀ፣ ለታሪኩ፣ ለአንጋፋነቱ እና...