ኢትዮጵያ ከዲጂታል ዓለም በረከት ተካፋይ እንድትኾን ዲጂታል ስትራቴጂ አጋዥ ነው።
ባሕር ዳር: ሐምሌ 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ዲጂታል ሥርዓት በኮምፒውተር እና የዲጂታል ቴክኖሎጂ በመታገዝ ግልጽነትን በማስፈን፣ ብክነትን፣ ድካምን እና ጊዜን በመቆጠብ የምጣኔ ሀብት እድገትን ያፋጥናል። የዜጎችንም ሕይወት ያቀልላል፡፡ ኋላቀር በኾነ አሠራር የተጓተተ፣ ጥራት የሌለው...
ሰላም አቻ የለሽ፣ በዋጋ የማይለካ ነው።
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ ውስጥ ሰላም እንዲሰፍን የተለያዩ አካላት በተደጋጋሚ ጥሪ ሲያቀርቡ ይሰማል፡፡
በአማራ ክልል የሰላም ሁኔታው እየተሻሻለ ቢኾንም ሰላሙ አስተማማኝ ደረጃ እንዲደርስ ከሚጠይቁት አካላት አንዱ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ነው፡፡
የአማራ ክልል የሃይማኖት...
ዘረፋ እና እገታን መቆጣጠር ተችሏል።
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ጎጃም ዞን አሥተዳደር የተለያዩ ወረዳ ነዋሪዎች አካባቢያቸውን በንቃት በመጠበቃቸው ሰላም ማስፈን መቻላቸውን ተናግረዋል።
አስተያዬታቸውን ለአሚኮ የሰጡት የባሕር ዳር ዙሪያ ወረዳ ቅንባባ ከተማ ወይበይ ቀበሌ ነዋሪ አርሶ አደር...
ችግኞችን ከመትከል ባለፈ በመንከባብ እንዲጸድቁ እናደርጋለን።
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕር ዳር ከተማ የሚገኙ አረጋውያን ማኅበር፣ እድር እና ጀሚያዎች ኅብረት በባሕር ዳር ዲፖ አዲሱ የመዝናኛ ስፍራ የችግኝ ተከላ አካሂደዋል፡፡
ከጀሚያ ቶፊቅ የእድር ማኅበር የመጡት አቶ ከድር አድኖ ችግኝ ሲተክሉ...
የተረጋጋ ሰላም እንዲኖር መሪዎች እና ሕዝቡ በቅንጅት እየሠሩ ነው።
ሰቆጣ፡ ሐምሌ 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በዋግ ኽምራ ያለውን አንጻራዊ ሰላም የበለጠ ለማጽናት እየተሠራ ይገኛል። ሰላም ወዳዱ የዋግ ኽምራ ሕዝብም ከመንግሥትና ከሰላም ጎን መቆሙን በሰላማዊ ሰልፍ ድጋፍ ጭምር አሳይቷል።
ይህንን ሰላም አጽንቶ ለመጠበቅና የተረጋጋ አካባቢን ለመፍጠር...








