“የአረንጓዴ አሻራ ሥራ ለትውልድ የተመቼች ሀገር የማስረከብ አደራ ነው” የሰላም ሚኒስትር መሐመድ እድሪስ
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ24/2017 ዓ.ም ኢትዮጵያ መሪዎች እና ሕዝቦቿ በመላው የሀገሪቱ ክፍል በመሰማራት የአንድ ጀንበር አረንጓዴ አሻራ እየተሳተፉ ነው። መሪዎች በያሉበት ሁሉ አረንጓዴ አሻራቸውን እያሳረፉ፣ የተለያዩ የማትጊያ መልእክቶችንም እያስተላለፉ ነው።
በአዲስ አበባ ከተማ ጉለሌ ከመሥሪያ ቤታቸው...
እስከ ቀን 9:00 ሰዓት 648 ነጥብ 4 ሚሊዮን ችግኞች ተተክለዋል።
ባሕር ዳር: ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ድኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ ከሁነት መከታታያ ማዕከል ኾነው መረጃዎችን አጋርተዋል። በመረጃቸው ኢትዮጵያውያን የመሪያቸውን ጥሪ አክብረው ችግኝ የመትከል ሂደታቸውን ቀጥለዋል ብለዋል። ኢትዮጵያውያን የመሪያቸውን ጥሪ ተከትለው ለሀገራዊ...
“ለትውልድ ስለምናወርሰው አረንጓዴ ሀገር እና ምቹ ዓለም መሥራት አለብን” ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ዛሬ የኢትዮጵያ መሪዎቿ እና ሕዝቦቿ ከዳር እስከ ዳር አጀንዳቸው እና ተግባራቸው አንድ እና ያው ነው - በአንድ ጀንበር አረንጓዴ አሻራ ኢትዮጵያን አረንጓዴ ማልበስ። ከፍተኛ መሪዎች በየአካባቢው ስምሪት ወስደው...
በሰሜን ሸዋ ዞን ጣርማበር ወረዳ የአንድ ጀንበር ችግኝ ተከላ እየተካሄደ ነው።
የወረዳዉ ዋና አሥተዳዳሪ ሳሙኤል መርሻ እንደወረዳ በ19 ቀበሌዎች የተከላ ሳይቶች ተለይተው ችግኝ ተከላ እየተከናወነ ይገኛል ብለዋል።
ግብርና ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ዘበነ እሸቱ በወረዳው በሁሉም ቀበሌዎች ችግኞች ይተከላሉ፤ ጸድቀው ለጥቅም እንዲደርሱም እንክብካቤ ይደረጋል ብለዋል።
በችግኝ ተከላው የመንግሥት...
“አረንጓዴ አሻራ ለሀገራዊ ልማት በጋራ የመቆም ባሕልን ያጎለበተ ነው” የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአንድ ጀንበር የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ኢትዮጵያውያን በንቅናቄ ወጥተው ለትውልድ የሚተርፍ አረንጓዴ አሻራቸውን እያሳረፉ ነው።
የሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶች መሪዎች እና ሠራተኞችም በጋራ በመኾን በአዲስ አበባ ጉለሌ አካባቢ የአንድ...








