የሩዝ ምርትን ለማሳደግ ምን እየተሠራ ነው ?

ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ሩዝ በአብዛኛው ሰው የምግብ ገበታ ላይ ከማይጠፉ ምርቶች ውስጥ አንደኛው እየኾነ መጥቷል። ይህ ምርት በኢትዮጵያ ከተዋወቀበት ጊዜ ጀምሮ ተወዳጅነቱ እያደገ ነው ፡፡ ነገር ግን ምርቱ ኢትዮጵያ ባላት እምቅ አቅም...

ውጤት የሚመጣው በግጭት ሳይኾን በሰላማዊ አማራጭ ነው።

ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሚሊሻ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ አስቻለ አላምሬ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም በአማራ ክልል በሁሉም አካባቢዎች የተጠናከረ የሕግ ማስከበር ሥራ እየተሠራ መኾኑን ገልጸዋል። የሚሊሻ እና የሰላም...

የሕዝብን ሰላም ለመጠበቅ የተሰማሩ የጸጥታ አካላትን ቤተሰቦች መደገፍ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ ቀረበ።

ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሚሊሻ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ አስቻለ አላምሬ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም የሚሊሻ እና የሰላም አስከባሪ ኃይሎች ለክልሉ ሰላም መረጋገጥ ዋጋ እየከፈሉ መኾናቸውን ገልጸዋል። በሕግ ማስከበር...

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በበጀት ዓመቱ 75 ነጥብ 4 ቢሊዮን ብር ማግኘቱን አስታወቀ።

አዲስ አበባ: ነሐሴ 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአፍሪካ ንፁህ የኤሌክትሪክ ኃይል አቅራቢ የመኾን ራዕይን ይዞ እየሠራ ያለው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኃይል ማመንጫዎችን፣ ማስተላለፊያዎችን እና ማከፋፈያ ጣቢያዎችን በመገንባት እና በማሥተዳደር የኤሌክትሪክ ኃይል የጅምላ ሽያጭን ለሀገር...

ማኅበራዊ ሚዲያ እና ጤና

ባሕር ዳር: ነሐሴ 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የማኅበራዊ ሚዲያ አዳዲስ ዝማኔዎችን እየጨመረ፣ የተጠቃሚውን ቁጥር አያሳደገ እና ተጽዕኖ እየፈጠረ የቀጠለ የዘመኑ ውጤት ነው ። ሰዎች ርቀት አልባ እንዲኾኑ፣ በየትኛውም ቦታ እና ኹኔታ መገናኘት እንዲችሉ ትልቅ አገዛን እያደረገ...