ዘመናዊ ቴክኖሎጂ በመጠቀም የትራንስፖርት አገልግሎትን ለማዘመን እየተሠራ ነው።
ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 02/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ ባለሥልጣን የ2017 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈጻጸሙን እየገመገመ ነው። የአማራ ክልል ትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ባለሥልጣን ኀላፊ ዘውዱ ማለደ በበጀት ዓመቱ የትኩረት መሥኮች ተለይተው በርካታ ሥራዎች...
የብልፅግና ፓርቲ ምክር ቤት መግለጫ
ባሕር ዳር: ሐምሌ 02/2017 ዓ.ም (አሚኮ) እኛ የብልፅግና ፓርቲ ምክር ቤት አባላት ከሐምሌ 30 እስከ ነሐሴ 02 ቀን 2017 ዓ.ም ባደረግነው መደበኛ ስብሰባ በዓለማዊ፣ አህጉራዊ፣ ቀጣናዊ እና ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ በዝርዝር ተወያይተናል። ምክር ቤታችን...
ቀሪ የአጀንዳ ማሠባሠብ ሥራዎችን ለመሥራት ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቁን የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ።
አዲስ አበባ፡ ነሐሴ 02/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ለሀገራዊ ምክክሩ ውጤታማነት የትግራይ ሕዝብን ጨምሮ ባለድርሻ አካላት ኀላፊነታቸውን እንዲወጡም የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ጥሪ አቅርቧል። የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን እየተሠሩ ያሉ ወቅታዊ ጉዳዮችን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።
መግለጫውን የሰጡት የኮሚሽኑ...
ሻደይ፣ አሸንድዬ፣ ሶለል ፣ ቡሔ፣ እንግጫ ነቀላ እና ከሴ አጨዳ ትውፊት ብቻ ሳይኾኑ ቅርስ...
ባሕር ዳር: ነሐሴ 02/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ባሕል እና ቱሪዝም ቢሮ በክረምት ወራት የሚከበሩ ሃይማኖታዊ እና ባሕላዊ በዓላትን ምክንያት በማድረግ መግለጫ ሰጥቷል።መግለጫውን የሰጡት የአማራ ክልል ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ ኀላፊ መልካሙ ጸጋዬ የአማራ ክልል...
የአካባቢ ጽዳትን መጠበቅ የዘወትር የሥራ ባሕላችን ሊኾን ይገባል።
ደብረ ማርቆስ: ነሐሴ 02/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር "ጽዱ ኢትዮጵያን ባሕል እናድርግ" በሚል መሪ መልዕክት የጽዳት ዘመቻ ተካሂዷል። የአካባቢ ጽዳት እና ውበት ጽዱ አካባቢን በመፍጠር እና ጤናማ ኅብረተሰብን ለመገንባት አስተዋጽኦው የጎላ ነው።
የደብረ...








