አሚኮ ለብሔረሰቦች ሁለንተናዊ እድገት አቅም የኾነ ሚዲያ ነው።

ባሕር ዳር: ነሐሴ 13/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን (አሚኮ) ከተመሠረተበት 1987 ዓ.ም ጀምሮ በተለያዩ ሚዲየሞች የቋንቋ፣ የአየር ጊዜ እና የተደራሽነት ሽፋኑን በማሳደግ እያገለገለ ያለ የሕዝብ ሃብት ነው። በ''በኩር'' ጋዜጣ የተጀመረው አገልግሎት በ30 ዓመት ጉዞው...

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የሚኤሶ-ድሬዳዋ የፍጥነት መንገድ ግንባታ ፕሮጀክትን አስጀመሩ።

ባሕር ዳር: ነሐሴ 13/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባጋሩት መልእክት ኅብረ ብሔራዊ አንድነታችንን የሚያጠናክሩ፣ የኢትዮጵያን ማንሠራራት የሚያበሥሩ አያሌ ታሪክ ቀያሪ ፕሮጀክቶችን እያስጀመርን እንጨርሳለን፤ እየገነባን ሀገርን ወደ ልዕልና እናሻግራለን ብለዋል። የኢትዮጵያ የማንሰራራት...

የአርቲስት ደበበ እሸቱ አስክሬን ሽኝት መርሐ ግብር በብሔራዊ ቴአትር እየተካሄደ ነው።

አዲስ አበባ፡ ነሐሴ 13/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የዘመናዊ ጥበብ ፈር ቀዳጁ አርቲስት ደበበ እሸቱ አስክሬን ሽኝት መርሐ ግብር በብሔራዊ ቴዓትር እየተካሄደ ነው። በሽኝት መርሐ ግብሩ ላይ የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች...

አሚኮ ለሀገር ሰላም እየሠራ ነው።

ገንዳ ውኃ: ነሐሴ 13/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን 30ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን እያከበረ ነው። የአሚኮን 30ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል አስመልክተው ሀሳባቸውን የሰጡን በምዕራብ ጎንደር ዞን የገንዳ ውኃ ከተማ አሥተዳደር ትምህርት ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ቃሲም...

“ስሙን የወረስሽ፣ ክብሩን የጠበቅሽ”

ባሕር ዳር: ነሐሴ 13/2017 ዓ.ም (አሚኮ) መለኮት የተገለጠበትን ተራራ ስም ወርሳለች። በተራራው የተፈጸመውን ድንቅ ነገር ጠብቃለች። ክብሩን አስከብራለች። ስሙን ጠርታለች። በስሙም ተጠርታለች። በክብሩም ከብራለች። ሃይማኖትን ከታሪክ፣ ትውፊትን ከቃል ኪዳን ጋር አስተሳስራ ኖራለች። አጽንታም ዘመናትን ተሻግራለች።...