ለአካል ጉዳተኞች ተጠቃሚነት የሚወጡ አዋጆች እና ሕጎች ተፈጻሚ ሊኾኑ ይገባል።
ደብረ ታቦር: ኅዳር 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የደቡብ ጎንደር ዞን አሥተዳደር ሴቶች፣ ሕጻናት እና ማኅበራዊ ጉዳይ መምሪያ ከደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ዓለም አቀፍ የአካል ጉዳተኞች ቀን የማጠቃለያ መርሐ ግብር አካሂዷል።
ቀኑ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ34ኛ...
ምስራቅ ዕዝ ከሕዝብ የተዘረፈን 649 ኩንታል እህል በቁጥጥር ስር አዋለ።
ባሕር ዳር: ኅዳር 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሀገር መከላከያ ሰራዊት የምስራቅ ዕዝ ከክልሉ የፀጥታ ኃይል ጋር በመጣመር ባካሄዱት የተጠና ኦፕሬሽን ጽንፈኛው ቡድን ከሕዝቡ የዘረፈውን 649 ኩንታል እህል በቁጥጥር ስር መዋሉን የጃቢጠህናን ወረዳ ሰላም እና ፀጥታ...
አካል ጉዳተኞችን ከተረጅነት በማላቀቅ የፖለቲካ ተሳትፏቸውን ማሳደግ ይገባል።
ጎንደር: ኅዳር 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) አካል ጉዳተኞችን ከተረጅነት በማላቀቅ የፖለቲካ ተሳትፏቸውን መጨመር እንደሚገባ የጎንደር ከተማ አሥተዳደር አካል ጉዳተኞች ፌዴሬሽን አስታውቋል።
የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ሴቶች ወጣቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ መምሪያ "አካል ጉዳተኝነትን የሚያካትት ማኅበረሰብ መገንባት ለተሻለ...
“የኢኮኖሚ ድርጅቶች መረጃ ስብሰባ የሀገሪቱን የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ እና ደረጃ ለማወቅ የሚደረግ እንጂ ሌላ አላማ...
አዲስ አበባ: ኅዳር 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ስታትስቲክስ አገልግሎት ትክክለኛ መረጃ ለማሠባሠብ ይረዳው ዘንድ ለሕዝቡ መረጃ ለመስጠት ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል።
የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ በጥቃቅን፣ አነስተኛ፣ መካከለኛ እና ከፍተኛ በሚሉ ዘርፎች ተከፍሎ እንደሚካሄድ በመግለጫው ተነስቷል።
የኢትዮጵያ ስታትስቲክስ...
የቋንቋ እና የባሕል ብዝኃነት ለሀገራችን ውበት እና መገለጫዎች ናቸው።
ደብረ ብርሃን: ኅዳር 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 2ዐኛው የብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በዓል በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ቅምብቢት ወረዳ እና በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን አንጎለላ እና ጠራ ወረዳ በጋራ ተከብሯል።
በዕለቱ የበዓሉ ተሳታፊዎች...








