ኤች አይ ቪ ኤድስ ላይ ያለው መዘናጋት ዋጋ እያስከፈለ ነው።
ባሕር ዳር: ኅዳር 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ዓለም አቀፍ የኤች አይ ቪ ኤድስ ቀንን በተለያዩ ዝግጅቶች እያከበረ ይገኛል።
በዓሉ በየዓመቱ ኅዳር 22 ቀን የሚከበር ሲኾን የዘንድሮው በዓል'' ተግዳሮቶችን በመቋቋም የኤች አይ ቪ...
አስር የተተከሉ ከሳተላይት ያለማቋረጥ ዳታ የሚቀበሉ ጣቢያዎች ወይም CORS ሥራ ጀመሩ።
አዲስ አበባ: ኅዳር 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በቋሚነት መሬት ላይ የሚተከል የሳተላይት ዳታን ያለማቋረጥ የሚቀበል እና ፕሮሰስ የሚያደርግ መኾኑ ተገልጿል።
ቴክኖሎጂው የአንድን ቦታ መገኛ መረጃን ከጂፒኤስ ሳተላይቶች 24 ሰዓት ሙሉ በመቀበል ከፍተኛ ጥራት የሚሰጥ ነው።
በማስጀመሪያ ሥነ...
“ጉዳዩን የተገነዘበ እና የተደራጀ ሕዝብ ሲኖር ሰላም አስተማማኝ ይኾናል” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ
ባሕር ዳር: ኅዳር 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በምሥራቅ ጎጃም ዞን አዋበል ወረዳ እና ሉማሜ ከተማ አሥተዳደር ነዋሪዎች ጋር እየተወያዩ ነው።
በውይይቱ ከርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በተጨማሪ ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)፣...
“እየተመዘገበ ላለው የግብርና እድገት የኅብረት ሥራ ማኅበራት ትልቅ ድርሻ ይወስዳሉ” ድረስ ሳኅሉ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ኅዳር 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የፌደራል ኅብረት ሥራ ኮሚሽን ለአመቻች ባለሙያዎች ሀገር አቀፍ የኅብረት ሥራ ልማት ሥልጠና በባሕር ዳር እየሠጠ ነው።
በሥልጠናው ማሥጀመሪያ መልዕክት ያስተላለፉት በምክትል ርእሠ መሥተዳደር ማዕረግ የገጠር ዘርፍ አሥተባባሪ ድረስ ሳኅሉ...
ሀገር በቀል እውቀትን የሚያበረታታ የፈጠራ ሥራ እየተሠራ ነው።
ባሕር ዳር: ኅዳር 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ዓለም አቀፍ የሥራ ፈጠራ ሳምንት ውድድር በኦንላይን እየተካሄደ ነው። በውድድሩ ኢትዮጵያ እየተሳተፈች ትገኛለች። 200 ሀገራት በውድድሩ ተሳታፊዎች ናቸው።
የሥራ ፈጠራ ሳምንት መርሐ ግብሩ ዜጎች ክህሎታቸውን እና ችሎታቸውን መሠረት አድርገው...








