የክልሉ ከፍተኛ መሪዎች በደቡብ ወሎ ዞን ጊንባ ከተማ ከተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ጋር ውይይት እያካሄዱ...
ደሴ: ኅዳር 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች የተመራ ልዑክ በደቡብ ወሎ ዞን ጊንባ ከተማ አሥተዳደር በወቅታዊ ክልላዊ እና ሀገራዊ የሰላም እና የልማት ጉዳዮች ላይ ከተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ጋር እየመከሩ ነው።
በምክክሩ በብልጽግና...
“ዘላቂ ሰላም ያለ ጠንካራ የባሕል እሴት ግንባታ ሊረጋገጥ አይችልም” ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን...
ባሕር ዳር: ኅዳር 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በምሥራቅ ጎጃም ዞን ከደብረ ወርቅ ከተማ አሥተዳደር እና ከእናርጅ እናውጋ ወረዳ ነዋሪዎች ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ እየተወያዩ ነው።
በውይይቱ ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)፣ በምክትል...
በተለያዩ አካባቢዎች የታጠቁ አካላት መንግሥት ያቀረበውን የሰላም አማራጭ ተቀብለው ወደ ሰላማዊ ኑሮ እየተመለሱ ነው።
ጎንደር: ኅዳር 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በጎንደር ከተማ እና አካባቢው ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ አካላት የመንግሥትን የሰላም ጥሪ ተቀብለው ገብተዋል።የሰላምን ጥሪ ከተቀበሉ አካላት መካከል በአማራ ፋኖ የጎንደሬ በጋሻው ክፍለ ጦር አመራር የነበረው አብነት አለምነህ እና በዳግማዊ...
“ሥልጣን በምርጫ ካርድ ብቻ የሚገኝ መኾኑን በልዩ ትኩረት መያዝ ያስፈልጋል” አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር
አዲስ አበባ: ኅዳር 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 20ኛውን የብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን ምክንያት በማድረግ ውቧ ሆሳዕና ከተማ የምክክር ቀን መርሐ ግብርን እያካሄደች ትገኛለች።
ሀገራዊ የሲምፖዚየም መድረኩን የከፈቱት የፌዴሬሽን ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር...
በሆሳዕና ከተማ የምክክር መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው።
አዲስ አበባ: ኅዳር 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 20ኛውን የብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን ምክንያት በማድረግ ውቧ ሆሳዕና ከተማ የምክክር ቀን መርሐ ግብርን እያካሄደች ትገኛለች።
ከደቂቃዎች በኋላ በሚጀምረው ሀገራዊ የሲምፖዚየም መድረክ ላይ ለመታደም የፌዴሬሽን ምክር ቤት ዋና...








