አሸባሪውን ትህነግ ለመደምሰስ ዝግጅት ማድረጋቸውን የሰሜን ጎንደር ዞን ደባርቅ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ።

አሸባሪውን ትህነግ ለመደምሰስ ዝግጅት ማድረጋቸውን የሰሜን ጎንደር ዞን ደባርቅ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ። ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 30/2013 ዓ.ም (አሚኮ) አሸባሪው ትህነግ ወረራ ካካሄደባቸው አካባቢዎች ሰሜን ጎንደር ዞን አንዱ ነው። በዞኑ በሁሉም አካባቢዎች አሸባሪውን ቡድን ለመደምሰስ ዝግጅት...

መላው የአማራ ሕዝብ በአሸባሪው ትህነግ ላይ ክንዱን የሚያሳርፍበት ጊዜው አሁን መኾኑን የአማራ ክልል የሰላምና...

መላው የአማራ ሕዝብ በአሸባሪው ትህነግ ላይ ክንዱን የሚያሳርፍበት ጊዜው አሁን መኾኑን የአማራ ክልል የሰላምና የሕዝብ ደኅንነት ጉዳዮች ቢሮ አሳሰበ። ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 30/2013 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል የሰላምና የሕዝብ ደኅንነት ጉዳዮች ቢሮ ኀላፊ ሰማ ጥሩነህ...

የደቡብ ጎንደር ዞን አስተዳደር አሸባሪውን ትህነግ ለመደምሰስ አስፈላጊውን ሁሉ ዝግጅት ማድረጉን ገለጸ፡፡

የደቡብ ጎንደር ዞን አስተዳደር አሸባሪውን ትህነግ ለመደምሰስ አስፈላጊውን ሁሉ ዝግጅት ማድረጉን ገለጸ፡፡ ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 30/2013 ዓ.ም (አሚኮ) የደቡብ ጎንደር ዞን አስተዳደር አሸባሪውን ትህነግ ለመደምሰስ አሰፈላጊውን ሁሉ ዝግጅት ማድረጉን የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ቀለመወርቅ ምህረቴ ተናግረዋል፡፡ አሻባሪውን...

“ኢትዮጵያ በሱዳን ድንበር በኩል ርዳታ እንዲገባ ብቻ ሳይሆን ለጊዜው ምንም አይነት እንቅስቃሴ እንዳይደረግ የመዝጋት...

“ኢትዮጵያ በሱዳን ድንበር በኩል ርዳታ እንዲገባ ብቻ ሳይሆን ለጊዜው ምንም አይነት እንቅስቃሴ እንዳይደረግ የመዝጋት ሉዓላዊ መብቷ የተጠበቀ ነው” በደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ መምህር ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 30/2013 ዓ.ም (አሚኮ) በትግራይ ልሂቃን ዘንድ የጀርመኑ ናዚ ፓርቲ...

‹‹የምዕራባውያን ሴራ በኢትዮጵያ ላይ ሲገለጥ››

‹‹የምዕራባውያን ሴራ በኢትዮጵያ ላይ ሲገለጥ›› ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 30/2013 ዓ.ም (አሚኮ) አሜሪካ በየሀገራቱ ጣልቃ በመግባት የራሷን ፍላጎት ለመጫን በርካታ ሴራዎችን ስተገብር ቆይታለች፡፡ ለአብነትም በኢራቅ፣ በሊቢያ፣ በየመን፣ በኮሪያ፣ በቬትናም፣ በላቲን አሜሪካ በሌሎችም ሀገራት ጣልቃ በመግባት የተገበረችው...