“የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር የኢትዮጵያ ጉብኝት ኢትዮጵያ የባለብዙ-ዋልታ ዓለም ግንባታ ውስጥ ያላትን ቁልፍ ሚና ያረጋገጠ...

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ)የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ የኢትዮጵያ ጉብኝት ኢትዮጵያ የባለብዙ-ዋልታ ዓለም ግንባታ ውስጥ ያላትን ቁልፍ ሚና ያረጋገጠ ነው ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የሕንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ...

ማኅበረሰባዊ ፍትሕ እንዲመጣ እና ሕዝቡ እፎይታ እንዲያገኝ አዴኃን ባወጣው መግለጫ ጠየቀ።

ባሕር ዳር ፡ ታኅሣሥ 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ዴሞክራሲያዊ ኃይል ንቅናቄ (አዴኃን) በወቅታዊዉ የጸጥታ ሁኔታ ላይ መግለጫ ሰጥቷል። ሙሉ መግለጫው ቀጥሎ ቀርቧል፦ በወቅታዊዉ የጸጥታ ሁኔታ ላይ ከአዴኃን የተሰጠ መግለጫ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ንቁ ተሳትፎ በማድረግ የሚታወቀው የአማራ ዴሞክራሲያዊ...

በኩር ገዜጣ ታኅሣሥ 6/2018

https://drive.google.com/file/d/1sCw45FEJSH3LHDlMAFS8xSxqTpPBkzFS/view?usp=drive_link

”አጣዬ የአብሮነት እና የሰላም ከተማ መኾኗን አረጋግጠናል” ድረስ ሳህሉ (ዶ.ር)

ከሚሴ: ታኅሣሥ 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ሸዋ ዞን አጣዬ ከተማ አሥተዳደር ከተውጣጡ የማኅበረሰብ ክፍሎች ጋር ሕዝባዊ የሰላም አና የልማት ኮንፈረንስ ተካሂዷል። በመድረኩ በምክትል ርእሰ መሥተዳደር ማዕረግ የገጠር ልማት ዘርፍ አሥተባባሪ ድረስ ሳህሉ (ዶ.ር) የአማራ ክልል...

“ዘመናዊ ግብርናን ካላረጋገጥን የምግብ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ አንችልም” ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በምዕራብ ጎጃም ዞን የዘመናዊ ግብርና አውደ ርዕይ እና የግብርና ቴክኖሎጂ ርክክብ ሥነ ሥርዓትን አካሂዷል። በመርሐ ግብሩ ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)፣ በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የአሥተዳደር ዘርፍ አሥተባባሪ...