❝እንኳን ደስ አለን! ድሉ የመላ ኢትዮጵያውያን ድል ነው❞ ርእሰ መሥተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ.ር)
ታኅሣሥ 09/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ.ር) በወገን ጦር የተገኘው ድል አስመልክቶ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ርእሰ መሥተዳድሩ ያስተላለፉት መልዕክት ቀጥሎ ቀርቧል:-
የተገኘው ድል የሚያሳየን የኢትዮጵያን አንድነት ማጽናት በትውልድ...
የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ግርማ የሽጥላ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት...
ታኅሣሥ 09/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ግርማ የሽጥላ በወገን ጦር በተኘው ድል ለመላው ኢትዮጵያ ሕዝብ የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክት አስተላልፈዋል።
❝የሀገራችን እና የሕዝባችን ጠላት የሆነውን ወራሪ ቡድን ለመደምሰስም...
ሰበር ዜና : የሰሜን ወሎ ዞን በኢትዮጵያ የጸጥታ ኃይሎች ከአሸባሪው የትግራይ ወራሪ ቡድን ነጻ...
በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትሩ እየተመራ የሚገኘው ዘመቻ ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት በተቀናጀና በተደራጀ መንገድ ማጥቃት ከጀመረበት ጊዜ አንሥቶ አከርካሪው በመመታቱ የጠላት ፍላጎት፣ የማድረግ ዐቅም እና ሥነ ልቡናው ብትንትኑ ወጥቷል፡፡
በትናንትናው ዕለት ማምሻውን እንደተገለጸው የወገን...
❝ከአፍሪካ ጋር ያለንን ትብብር በጋራ ተጠቃሚነትና እኩልነት ላይ እንዲያድግ እንሠራለን❞ ፕሬዚዳንት ኤርዶኻን
ታኅሣሥ 09/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ከአፍሪካ ጋር ያለን ትብብር በጋራ ተጠቃሚነትና እኩልነት ላይ በተመሰረተ ሁኔታ እንዲያድግ እንሠራለን ሲሉ የቱርኩ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶኻን አስታወቁ።
ሦስተኛው የቱርክ- አፍሪካ ትብብር ጉባኤ በቱርክ ኢስታንቡል በመካሄድ ላይ ነው።...
“በአማራ ክልል በዘር ከተሸፈነው መሬት ውስጥ 76 በመቶ ምርት ተሰብስቧል” ግብርና ቢሮ
ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 09/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል በ2013 /2014 የምርት ዘመን በዘር ከተሸፈነው መሬት ውስጥ 76 በመቶ ያህሉ መሰብሰቡን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታውቋል፡፡
የክልሉ ግብርና ቢሮ የሕዝብ ግንኙነት ኀላፊ አምሳሉ ጎባው ለምርቱ በወቅቱ...








