ለጠላት የእሳት ነበልባል የሆኑት አባት እና ልጅ

ታኅሣሥ 26/2014 ዓ.ም (አሚኮ) አቶ ጋሻዉ ሹምዬ ይባላሉ፤ በሰሜን ጎንደር ዞን በደባርቅ ወረዳ የድብ ባሕር ቀበሌ ነዋሪ እና የስምንት ልጆች አባት ናቸዉ። አብሮ ዘማች የበኩር ልጃቸው ደግሞ ደረጀ ጋሻው ይባላል፡፡ አባት እና ልጅ ሀገር...

❝ምዕምናን በልበ ሙሉነት የልደት በዓልን በቅዱስ ላልይበላ እንዲያከብሩ ጥሪ እናቀርባለን❞ የደብረ ሮሃ ቅዱስ ላልይበላ...

ላልይበላ፡ ታኅሣሥ 26/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ምዕምናን በልበ ሙሉነት የልደት በዓልን በቅዱስ ላልይበላ እንዲያከብሩ የደብረ ሮሃ ቅዱስ ላልይበላ አብያተክርስቲያናትና ገዳማት አስተዳዳሪ አባ ፅጌ ሥላሴ መዝገቡ ጥሪ አቅርበዋል። አባ ፅጌ ሥላሴ መዝገቡ ለኢየሱስ ክርስቶስ እና ለቅዱስ...

ለስድስት ወራት የተፋለሙ የዋግ ሚሊሻዎች ጀግንነት!

ሰቆጣ፡ ታኅሣሥ 26/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ዋግ በኢትዮጵያ ታሪክ ብዙ ኹነቶች የተከናወኑበት አካባቢ ነው። ዋግሹሞችን አንግሳለች። ከውጭ ጠላት ጋር ተናንቀው ለሀገራቸው የተዋደቁ እንደ ደጅ አዝማች ኀይሉ ከበደ የመሰሉ ጀግኖችንም አፍርታለች። ሰንሰለታማ ተራሮቿ እና ሸለቆዎቿ ለጀግኖቿ...

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ኮምቦልቻ-ደሴ ዕለታዊ በረራ ነገ ሊጀምር ነው።

ታኅሣሥ 26/2014 ዓ.ም (አሚኮ)የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከነገ ታኅሣሥ 27/2014 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ኮምቦልቻ-ደሴ ዕለታዊ በረራ እንደሚጀምር ገልጿል። አሸባሪው የትግራይ ወራሪ ቡድን በአማራ ክልል በፈጸመው ወረራ ምክንያት ወደ ኮምቦልቻ የሚደረጉ በረራዎች ተቋርጠው ነበር። የኢትዮጵያ አየር...

ጎንደር ከተማ አስተዳደር ለፀጥታ ኀይሉ ከ3 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የምግብ ድጋፍ አደረገ።

ገንዳ ውኃ፡ ታኅሣሥ 26/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የጎንደር ከተማ አስተዳደር በምዕራብ ጎንደር ዞን ከሽብርተኛው የትግራይ ወራሪ ቡድን ሀገሩን እየጠበቀ ለሚገኘው የፀጥታ ኀይል ከ3 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ምግብ ድጋፍ አድርጓል። ድጋፉን ያስረከቡት የጎንደር ከተማ አስተዳደር...