የጥምቀት በዓል በሰላም ተከብሮ በሰላም እንዲጠናቀቅ ከኢፌዴሪ የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል የተሰጠ...
በሀገራችን በየዓመቱ የሚከበረው የጥምቀት በዓል ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ በዩኒስኮ ካስመዘገበቻቸው የማይዳሰሱ ቅርሶች ውስጥ አንደኛው መሆኑ ይታወቃል፡፡
በዚህ የጥምቀት በዓል ላይ መላው የሀገራችን ህዝብ በተለይም የእምነቱ ተከታዮች እምነታቸውን በነፃነት በአደባባይ ወጥተው በጋራ የሚያከብሩበት፣ የእርስ...
ለ620ኛ ዓመት በምንጃር ሸንኮራ ኢራንቡቲ ❝ዳግማዊ ዮርዳኖስ❞ የሚከበረው በዓለ ጥምቀት
ጥር 09/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የጥምቀት በዓል በድምቀት ከሚከበርባቸው አካባቢዎች አንዱ ነው ኢራንቡቲ፡፡ በዓለ ጥምቀቱ 44 ታቦታት በአንድ ላይ ተሰባስበው ነው የሚከበረው፡፡
በምንጃር ሸንኮራ ወረዳ በኢራንቡቲ ቀበሌ የሚከበረው የጥምቀት በዓል በ14ኛው መቶ...
ሊንክ ኢትዮጵያ የተሰኘ ግብረ ሰናይ ድርጅት ከ2 ነጥብ 8 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የትምሕርት...
ባሕር ዳር፡ ጥር 09/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ሊንክ ኢትዮጵያ የተሰኘ እና በትምሕርት ላይ ትኩረት አድርጎ የሚሠራ ግብረ ሰናይ ድርጅት በአማራ ክልል በሽብርተኛው የትግራይ ወራሪ ቡድን ለተጎዱ ትምሕርት ቤቶች ከ2 ነጥብ 8 ሚሊዮን ብር በላይ...
“የጥምቀት በዓልን ስናከብር በጦርነቱ ምክንያት የተጎዱትን በመደገፍ፣ የተፈናቀሉ ወገኖችን በማቋቋምና ጉዳት የደረሰባቸውን ተቋማት በመገንባት...
ጎንደር፡ ጥር 09/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ብፁዕ አቡነ ዮሐንስ ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል።
ብፁዕነታቸው ጥምቀት የመንግሥተ ሰማያት በር፤የሐጢያት ሥርየት የተገኘበት፤ ዳግም ልደትና አዲስ ህይወት የምናገኝበት ነው ብለዋል።
በዓሉን ለማክበር የመንግሥትን ጥሪ ተቀብላችሁ ወደ...
በበርሃዋ ገነት የደመቁት እነሞት አይፈሬ!
ሑመራ፡ ጥር 09/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ሞት ለሰው ልጅ በተፈጥሮ የተሰጠ ጸጋ ነው ብለው ያምናሉ፡፡ ስለሀገር መሞት ግን ለእነርሱ ከተራ ሞት የተለየ ትርጉም አለው፡፡ ተደፍሮ፣ ተዋርዶ እና ነፃነትን አጥቶ ከመኖር በጀግንነት መሞትን ያለአማራጭ ይመርጡታል፡፡
ደግሞም...








